Get Mystery Box with random crypto!

ከ1 ሺሕ 400 የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የውጭ ትምህርት እድል እንደተመቻቸላቸው ሚኒስቴሩ አስታወቀ | ትምህርት በቤቴ🔝

ከ1 ሺሕ 400 የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የውጭ ትምህርት እድል እንደተመቻቸላቸው ሚኒስቴሩ አስታወቀ

በ2014 በጀት ዓመት ከ1 ሺሕ 400 በላይ ለሚሆኑ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የውጭ ትምህርት እድል እንደተመቻቸላቸው የትምህርት ሚኒስቴር ለአዲስ ማለዳ አስታወቀ።

በትምህርት ሚኒስቴር የውጭ ትምህርት እድል ክፍል ኃላፊ ኤርዶሳ ተርፋሳ (ዶ/ር) ለአዲስ ማለዳ እንዳሉት፣ ሚኒስቴሩ በየዓመቱ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የውጭ የትምህርት እድል እንዲያገኙ ከተለያዩ አገር መንግሥታት ጋር አብሮ ይሠራል።

ሙሉ የአዲስ ማለዳን ዘገባ ያንብቡ -> https://bit.ly/3D2IlSE

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete