ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የአንደኛ ዓመት የድህረ ምረቃ ተማሪዎች የ2014 የትምህርት ዘመን የሁለተኛ ሴሚስተር ምዝገባ ከነሐሴ 26 እስከ 28/2014 ዓ.ም #በኦንላይን ብቻ የሚከናወን መሆኑን ገልጿል። (ተጨማሪ መረጃ ከላይ ተያይዟል።) መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! https://t.me/temhert_bebete https://t.me/temhert_bebete 11.3K views08:31