ድርጊቱን በጽኑ አወግዛለሁ!! "በየትም ቦታ የዜጎች ሕይወት ውድነቱና ክብሩ መሸርሸር የለበትም! ሞትን ከተለማመድነው ከግድያ በኃላ ከማውገዝና የሃዘን መግለጫ ከማውጣት አዙሪት አናልፍም፤ ከዚያ በላይ መሄድ ይኖርብናል።" - ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ @tebibangegr 440 views03:10