ሰበር ዜና ================ የሀምሌ 11 የሸራተን ስብሰባን ለማደናቀፍ የአህባሽ ቡድን ለሱፊያ ኡለሞቻችን እየደወሉ እንገላችኃለን እዳትሳተፉ ፣ ወደ አዲስ አበባ ብትመጡ ዋ በማለት እያስፈራሩ በመዛት ላይ እንደሚገኙ ተሳታፊዎች አሳውቀውናል። ከዚህም ባለፈ እንደለመዱት ሀምሌ 11 መውሊድ አለብን በማለት ጊዜ ለመግዛት አእየተጋጋጡ እንደሆነ ደርሰንበታል። ህዝበ ሙስሊሙ ይህን ሴራ የማክሸፍ ስራ እንዲሰራ ጥሪ እናቀርባለን። በአሁን ሰአት ዑመር ኢድሪስ ቤት መሽገው እያሴሩ ነው። እንደ አዲስ አበባ መጅሊስ ሸራተንን ሰብረው በጉልበት ለመቆጣጠር ሊሞክሩ ይሆን ? ┄┄┄┉» ታሊያ_ሚድያ ┉┄┄┄┄ Telegram || @Taliamedia እውነትን ለእውነተኞች 164 viewsامير محمد, edited 09:49