Get Mystery Box with random crypto!

የጠቅላይ ሚኒስትር የደህንነት አማካሪ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚደንት ሳልቫ ኪር | ስልጤ ዞን ኮሚዩኒኬሽን - SILTIE ZONE COMMUNICATION

የጠቅላይ ሚኒስትር የደህንነት አማካሪ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚደንት ሳልቫ ኪር ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መከሩ።

የጠቅላይ ሚኒስትር የደህንነት አማካሪ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚደንት ሳልቫ ኪር ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡

በውይይታቸውም ሀገራቱ ወንጀሎችን በጋራ ለመከላከል፣ትብብርን ለማሳደግ እና የደህንነት መረጃ መለዋወጥ በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ፍሬያማ ምክክር ማድረጋቸውን አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን በትዊተር ገፃቸው አስፍረዋል፡፡

አንድ ሆነን እንስራ ኢትዮጵያ ታሸንፍ!

ምንጭ፦ደሬቴድ