"አነስ (ረ.ዐ) እንዳወሱት ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡- ‹‹ነገሮችን አመቻቹ፤ አታጨናንቁ፤ አበሰሩ፤ (ሰዎች ከኢስላም) እንዲሸሹ አታድርጉ፡፡›› (ቡኻሪ ዘግበውታል) - ቡኸሪ ዘግቦታ" ========================================== ይህን ሐዲስ ያገኙውት ከ ኢትዮ ቢላል ሃዲስ አፕ ነዉ ከታች ያለዉን ሊንክ ከፍተዉ ፕሮግራሙን ለ እርሶም ያወርዱ https://play.google.com/store/apps/details?id=hadith.bilal.app 244 views18:42