ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿كلُّ ذنبٍ عسى اللهُ يغفرُهُ، إلّا مَنْ مات مُشرِكًا،﴾ “አላህ የታመፀባቸውን ሁሉንም ወንጀሎች ምህረት ያደርጋል። በሱ ላይ አጋርቶ የሞተ ሲቀር።” አቡ ዳውድ ሶሂህ ብለውታል: 4270 ሳኒ ይመር ( @USTAZSANI ) የሱሀቦች ዘመን https://t.me/joinchat/Vu1GglMumUw6ORpA 379 views16:26