ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሱዳኑ አልሂላል ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ ሁሉን አቀፍ እንቅስቃሴ በመደረግ ላይ ይገኛል ። ለዚህም 9 አባላት ያሉት አብይ ኮሚቴና 7 ንዑሳን ኮሚቴዎች ተዋቅረዋል፤ እነርሱም:- - የቅስቀሳና ፕሮፓጋንዳ ኮሚቴ ፀጥታና ስቴዋርድኮሚቴ ትኬት ኮሚቴ ሽብርቅ ኮሚቴ ትራንስፖርት ኮሚቴ መስተንግዶ ኮሚቴ የማሊያና ስካርቭ ህትመትና ሽያጭ ኮሚቴ ናቸው። የተዋቀሩት ኮሚቴዎችም በፍጥነት ወደ ተግባር በመግባት ስኬታማ እንቅስቃሴ ማድረግ የሚጠበቅባቸው ሲሆን የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች በኮሚቴዎቹ በሚወጡ ተግባራት ላይ በመሣተፍ ጊዮርጊሳዊ ቤተሰባዊነታቸውን እንዲያሳዩ ጥሪ እናቀርባለን። @St_Georgefc @St_Georgefc የቅዱስ ጊዮርጊሳውያን ድምፅ THE VOICE OF ST.GEORGE FANS 2.4K viewsᗞ_ᗩ_Ꮐ_Ꮖ , edited 18:19