Get Mystery Box with random crypto!

ST.GEORGE FC™🇪🇹

የቴሌግራም ቻናል አርማ st_georgefc — ST.GEORGE FC™🇪🇹 S
የቴሌግራም ቻናል አርማ st_georgefc — ST.GEORGE FC™🇪🇹
የሰርጥ አድራሻ: @st_georgefc
ምድቦች: ስፖርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 7.22K
የሰርጥ መግለጫ

ስለ ቅዱስ ጊዮርጊስ አዳዲስና ትኩስ መረጃዎች፣ የጨዋታዎች ቀጥታ ስርጭት፣ ኃይላይቶች፣ ቪዲዮዎች እንዲሁም ጊዮርጊሳዊ ታሪኮች በቀጥታ ያገኛሉ!
______________________________
➢ | ለማንኛዉም አስተያየት፦
@Saintgeorge_fcBot
@St_Georgefc
@St_Georgefc
የቅዱስ ጊዮርጊሳውያን ድምፅ✌️
THE VOICE OF ST.GEORGE FANS

Ratings & Reviews

2.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

2

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-08-30 21:21:21 ከጊዮርጊስ ጎን የምናሳይበት ታሪካዊ አጋጣሚ!

በባህርዳርኢንተርናሽናልስታዲየም ተገኝተው ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሱዳኑ አልሂላል የሚያደርገውን ጨዋታ በሜዳ ተገኝተው መደገፍ ባይችሉ ክለቦን በዚ መልክ ለማገዝ ግን ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል ።

"ባለሜዳ ነን ፥ ባለሜዳ ከመሆን ጥቅሞች አንዱ ደግሞ የስቴድየም ገቢ ማግኘት ነው፡፡

ስለዚህም በእለቱ በቦታው ተገኝቼ ክለቤን ባልደግፍም ክለቤ ማግኘት ያለበትን የሜዳ ገቢ እንዲያገኝ የመግቢያ ትኬቱን ግን እገዛለሁ"፡፡

በሚል ሀሳብ ተነስተው ከነሐሴ 23 ,2014ዓ.ምጀምሮከዳሽን ባንክ  እና በቴሌግራም @AmoleDashenBot በመግዛት አጋርነታቸውን ያሳያሉ።

የትኬት ዋጋ ዝርዝር

የክብር    1,000ብር
የቤተሰብ     500 ብር
የጓደኝነት      200 ብር
የግል ደረጃ       100 ብር

ትኬቶቹ ለእስቴዲየም መግቢያ አያገለግሉም
አንድ ሰው የፈለገውን ያህል መጠን መግዛት ይችላል
በድርጅትም ሆነ በቤተሰብ መግዛት ይቻላል

ውስን ትኬቶች ብቻ ስላሉ አሁኑኑ ይቁረጡ::ቲኬቶችን በሁሉም የዳሽን ባንክ ቅርጫፎች አሞሌ መተግበሪያና ቴሌግራም ቦት ይገኛሉ !

https://t.me/AmoleDashenBot

@St_Georgefc
@St_Georgefc

የቅዱስጊዮርጊሳውያን ድምፅ
THE VOICE OF ST.GEORGEFANS
722 viewsᗞ_ᗩ_Ꮐ_Ꮖ , 18:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-30 20:12:02
ከዛሬው የወዳጅነት(friendly match) ጨዋታ የተወሰዱ ምስሎች

@St_Georgefc
@St_Georgefc

የቅዱስ ጊዮርጊሳውያን ድምፅ
THE VOICE OF ST.GEORGEFANS
988 viewsᗞ_ᗩ_Ꮐ_Ꮖ , 17:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-30 20:07:05
የወዳጅነት ጨዋታ
Friendly Match

ጨዋታው በቅዱስ ጊዮርጊስ 3-1 አሸናፊነት ተጠናቋል ።
ቅዱስ ጊዮርጊስ 3 -1 አል ሜሪክ
አማኑኤል ተርፋ 24'
ቢኒያም በላይ 41'
ኢስማኤል ኦሮ አጎሮ 42'(ፍ)
ዛሬ ማክሰኞ ነሐሴ 24/2014
10:00
በክቡር ይድነቃቸው ተሰማ አካዳሚ

@St_Georgefc
@St_Georgefc

የቅዱስ ጊዮርጊሳውያን ድምፅ
THE VOICE OF ST.GEORGEFANS
1.0K viewsᗞ_ᗩ_Ꮐ_Ꮖ , 17:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 21:14:04
ከጊዮርጊስ ጎን መሆናችንን የምናሳይበት ታሪካዊ አጋጣሚ!
በባህርዳር ኢንተርናሽናል ስታዲየም ተገኝተው ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሱዳኑ አልሂላል የሚያደርገውን ጨዋታ በሜዳ ተገኝተው መደገፍ ባይችሉ ክለቦን በዚ መልክ ለማገዝ ግን ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል ።

"ባለሜዳ ነን ፥ ባለሜዳ ከመሆን ጥቅሞች አንዱ ደግሞ የስቴድየም ገቢ ማግኘት ነው፡፡ስለዚህም በእለቱ በቦታው ተገኝቼ ክለቤን ባልደግፍም ክለቤ ማግኘት ያለበትን የሜዳ ገቢ እንዲያገኝ የመግቢያ ትኬቱን ግን እገዛለሁ"፡፡ በሚል ሀሳብ ተነስተው ከነገ ነሐሴ 23 , 2014 ዓ.ም ጀምሮ ከዳሽን ባንክ እና በቴሌግራም@AmoleDashenBot!! በመግዛት አጋርነታቸውን ያሳያሉ።

የትኬት ዋጋ ዝርዝር

1 ደረጃ 1,000 ብር

2 ደረጃ 500 ብር

3 ደረጃ 200 ብር

4 ደረጃ 100 ብር

ትኬቶቹ ለእስቴዲየም መግቢያ አያገለግሉም
አንድ ሰው የፈለገውን ያህል መጠን መግዛት ይችላል
በድርጅትም ሆነ በቤተሰብ መግዛት ይቻላል
ከጊዮርጊስ ጎን መሆናችንን ዛሬም በተግባር እናረጋግጥ

@St_Georgefc
@St_Georgefc

የቅዱስ ጊዮርጊሳውያን ድምፅ
THE VOICE OF ST.GEORGEFANS
1.6K viewsᗞ_ᗩ_Ꮐ_Ꮖ , edited  18:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 00:10:22 በአሠልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ የሚመራው ቅዱስ ጊዮርጊስ ሀገራችንን በአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ ውድድር እንደሚወክል ይታወቃል። ቡድኑም ከሱዳኑ አል-ሂላል ጋር ላለበት የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ ዝግጅቱን በቢሾፍቱ ክቡር ይድነቃቸው አካዳሚ እያደረገ የሚገኝ ሲሆን የመጀመሪያ የአቋም መፈተሻ ጨዋታውንም ወደ ታንዛኒያ በማምራት ከሲምባ ጋር አከናውኖ ነበር። ከነገ በስትያ ደግሞ ከሱዳኑ ክለብ አል-ሜሪክ ጋር ሁለተኛ የአቋም መለኪያ ጨዋታውን ለማድረግ ቀጠሮ እንደያዘ ዘግበን ነበር።

ሶከር ኢትዮጵያ አሁን ባገኘችው መረጃ መሠረት ደግሞ ማክሰኞ ለሚደረገው ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ታንዛኒያ የሚገኙትን የቡድኑን ተጫዋቾች በዛሬው ዕለት ወደ ኢትዮጵያ አስመጥቷል። በዚህም በዋልያዎቹ ስብስብ ውስጥ የሚገኙት ረመዳን የሱፍ፣ ሱሌይማን ሀሚድ፣ ሔኖክ አዱኛ፣ ምኞት ደበበ፣ ጋቶች ፓኖም እና ቸርነት ጉግሳ ዛሬ ረፋድ ከታንዛኒያ ወደ ኢትዮጵያ በረራ በማድረግ አመሻሽ ላይ አዲስ አበባ እንደገቡ አረጋግጠናል። ተጫዋቾቹም በአቋም መፈተሻው ጨዋታ ተሳታፊ እንዲሆኑ እንደሚደረግ ይጠበቃል።

ከውል ማደስ ጋር ተያይዞ እስካሁን በፈረሰኞቹ መለያ መቆየቱ ያልተረጋገጠው አማኑኤል ገብረሚካኤል ግን እንዳልመጣ የዝግጅት ክፍላችን አረጋግጣለች።

Soccer Ethiopia

@St_Georgefc
@St_Georgefc

የቅዱስ ጊዮርጊሳውያን ድምፅ
THE VOICE OF ST.GEORGEFANS
1.8K viewsᗞ_ᗩ_Ꮐ_Ꮖ , 21:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 21:19:59
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሱዳኑ አልሂላል ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ ሁሉን አቀፍ እንቅስቃሴ በመደረግ ላይ ይገኛል ።
ለዚህም 9 አባላት ያሉት አብይ ኮሚቴና 7 ንዑሳን ኮሚቴዎች ተዋቅረዋል፤ እነርሱም:-
- የቅስቀሳና ፕሮፓጋንዳ ኮሚቴ
ፀጥታና ስቴዋርድኮሚቴ
ትኬት  ኮሚቴ
ሽብርቅ ኮሚቴ
ትራንስፖርት  ኮሚቴ
መስተንግዶ ኮሚቴ
የማሊያና ስካርቭ  ህትመትና ሽያጭ  ኮሚቴ ናቸው። የተዋቀሩት ኮሚቴዎችም በፍጥነት ወደ ተግባር በመግባት ስኬታማ እንቅስቃሴ ማድረግ የሚጠበቅባቸው ሲሆን የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች በኮሚቴዎቹ በሚወጡ ተግባራት ላይ በመሣተፍ ጊዮርጊሳዊ ቤተሰባዊነታቸውን እንዲያሳዩ ጥሪ እናቀርባለን።

@St_Georgefc
@St_Georgefc

የቅዱስ ጊዮርጊሳውያን ድምፅ
THE VOICE OF ST.GEORGE FANS
2.4K viewsᗞ_ᗩ_Ꮐ_Ꮖ , edited  18:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-24 19:37:19
"ለዘንድሮ ስኬታችን የፅ/ቤት ሰራተኞች የከፈላችሁት መስዋዕትነት የሚዘነጋ አይደለም"
አቶ አብነት ገብረመስቀል
====//////=====/////====
የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር የፅ/ቤት ሰራተኞች የ2014 ዓ.ም የውድድር ዘመን መጠናቀቅን ምክኒያት በማድረግ በክለቡ መዝናኛ ማእከል የሠራተኞች  የጋራ የደስታ ፕሮግራም አሠናድተዋል።
በፕሮግራሙም ሰራተኞች የዚህ አመት የጉዞ ትዝታዎቻቸውንና ያልተነገሩ ገጠመኞችን በማውሳት ከአመራሩና አጠቃላይ የጊዮርጊስ ቤተሰቦች ጋር በጋራ የተሰራው ስራ ለዋንጫ ድል እንዳበቃን ገልፀዋል።
በፕሮግራሙ መሀል የክለባችን ፕሬዝዳንት አቶ አብነት ገብረመስቀል በስልክ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን " የፅ/ ቤት ሰራተኞች የሚያጋጥሙ ችግሮችን በትዕግሥት እና በፅናት በማለፍ ለምታከናውኑት ተግባር ክብር አለኝ ፤ ብዙውን ነገር ችላችሁና ታግሳችሁ ለውጤታማነታችን የሠራችሁት ጊዮርጊሳዊ ማንነት ስላላችሁ ነው፤ አሁንም ከፊት ያለው ይበረታልና በትዕግሥት ታላቁን ጊዮርጊስ አይታችሁ በአብሮነትና በህብረት እንድትቀጥሉ አደራ እላለሁ፤ በራሳችሁ ወጪ ደስታችሁን በጋራ ማክበራችሁ ተጠናክሮ ይቀጥል " ብለዋል።
በምሽቱም ፕሮግራም ሰራተኛው በአርአያነታቸው የጎሉ ግለሰቦችን አመስግኗል።


@St_Georgefc
@St_Georgefc

የቅዱስ ጊዮርጊሳውያን ድምፅ
THE VOICE OF ST.GEORGE FANS
3.0K viewsᗞ_ᗩ_Ꮐ_Ꮖ , 16:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-14 11:07:42
የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር ፕሬዝዳንት አቶ አብነት ገብረመስቀል ከካፍ ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሙትሴፔ ጋር ሰፊ ውይይት አድርገዋል።
የካፍ ፕሬዝዳንቱ ለአንድ ቀን የስራ ጉብኝት ወደ ሀገራችን መምጣታቸው ይታወቃል ።

@St_Georgefc
@St_Georgefc

የቅዱስ ጊዮርጊሳውያን ድምፅ
THE VOICE OF ST.GEORGE FANS
1.5K viewsᗞ_ᗩ_Ꮐ_Ꮖ , edited  08:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-13 16:34:29 ትናንት ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ኮንትራቱን በሚያራዝምበት ጉዳይ ከስምምነት መድረስ ያልቻለው ከንዓን ማርክነህ መከላከያን ተቀላቅሎዋል !!!

እናመሰግናለን !!
2.1K viewsAhme , 13:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-13 15:00:07
ዳዊት ተፈራ (ኦዚል )ለፈረሰኞቹ በይፋ ፊርማውን አኖሯል።

የሲዳማቡና ተጫዋች የነበረው ዳዊት ተፈራ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ ለ2ዓመት ለመጫወት በዛሬው እለት በይፋ ፈርሟል መልካም የውድድር ዘመን እንዲሆንለትም እንመኛለን።

" ቅዱስ ጊዮርጊስ በመግባቴ በጣም ደስተኛ ነኝ ከዚህ በፊትም እዚህ ክለብ መጫወት እፈልግ ነበር እኔም ይህንን እድል ስላገኘሁ በጣም እድለኛ ነኝ።
ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤት ስትገቢ ከተቃራኒ ቡድን ጋር የምናደርገው እያንዳንዱ ለዋንጫ ነውና እራሴን በዚህ ሁኔታ አዘጋጅቻለሁ ጊዮርጊስ ውስጥ ትልልቅ ተጫዋቾች አሉ እና አዚህ ላይ የኔም ችሎታ ተጨምሮበት የተሻለ ነገር እንሰራለን።" ሲል ሀሳቡን ገልጿል።
2.1K viewsFERID , edited  12:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ