የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር ፕሬዝዳንት አቶ አብነት ገብረመስቀል ከካፍ ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሙትሴፔ ጋር ሰፊ ውይይት አድርገዋል። የካፍ ፕሬዝዳንቱ ለአንድ ቀን የስራ ጉብኝት ወደ ሀገራችን መምጣታቸው ይታወቃል ። @St_Georgefc @St_Georgefc የቅዱስ ጊዮርጊሳውያን ድምፅ THE VOICE OF ST.GEORGE FANS 1.5K viewsᗞ_ᗩ_Ꮐ_Ꮖ , edited 08:07