የደስታችሁን ምንጭ መንፈስ ቅዱስን ካደረጋችሁ እመኑኝ ደስታችሁ ከእናንተ ለዘላለም አይወሰድም እየሱስ “ለእናንተም እንደዚሁ አሁን የሐዘን ጊዜ ነው፤ ሆኖም #እንደ ገና ስለማያችሁ #ደስ ይላችኋል፤ #ደስታችሁንም የሚወስድባችሁ የለም።” — ዮሐንስ 16፥22 (አዲሱ መ.ት) “ይህንም ብሎ እጆቹንና ጐኑን አሳያቸው፤ ደቀ መዛሙርትም ጌታን ባዩት ጊዜ #እጅግ #ደስ #አላቸው።” ዮሐንስ 20፥20 (አዲሱ መ.ት) ይሄ ደስታ ለዘላለም ከእነርሱ ጋር የሚቆይ ነው እየሱስ ሞቶ ከተነሳ በሁአላ በእርሱ ያገኘነውን ደስታ ማንም ሊወስድብን አይችልም :: sʜᴀʀᴇ sʜᴀʀᴇ sʜᴀʀᴇ @SpiritRevival @SpiritRevival ይ ላ ሉን 451 views17:49