#በሚያዚያ_ወር የነዳጅ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል ! " የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ ዋጋ እስከ ሚያዚያ 30 ቀን 2015 ድረስ ባለበት ይቀጥላል " - የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ ዋጋ እስከ ሚያዚያ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ በመጋቢት ወር ሲሸጥበት በነበረው ዋጋ እንዲቀጥል መወሰኑን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አሳውቋል። እስከ ሚያዚያ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ የሁሉም የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ የመሸጫ ዋጋ በመጋቢት ወር ሲሸጥበት በነበረው ዋጋ ይቀጥላል። ምንጭ፦ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር https://t.me/Skyline7777 https://t.me/Skyline7777 454 views@A, edited 21:06