አምባሳደር ተሾመ ቶጋ የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሆነው ተሾሙ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ከዛሬ ታሕሳስ 28 ቀን 2015 ጀምሮ የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሆነው ተሹመዋል፡፡ አምባሳደር ተሾመ ከዚህ ቀደም በቻይና የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር በመሆን ማገልገላቸው ይታወቃል። 4.8K viewsAnteneh Babanto, 17:02