Get Mystery Box with random crypto!

Hanadi Ahmed Official

የቴሌግራም ቻናል አርማ sinetibeb1 — Hanadi Ahmed Official H
የቴሌግራም ቻናል አርማ sinetibeb1 — Hanadi Ahmed Official
የሰርጥ አድራሻ: @sinetibeb1
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.20K
የሰርጥ መግለጫ

ስለእውነተኛ ፍቅር እና ስለትላልቅ እና ንፁህ ፍቅር ታሪኮችን እንዲሁም ስለፍቅር፣ትዳር እና መሰል አጀንዳዎችን የምንተዋወስበት ብርቅዬ ቻናል ነው።
ቤተሰብ መሆናችሁ ምኞታችን ነው።
ይቀላቀሉ
Contact us on 👉 @Ewunetegnafikirrbot

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-06-20 14:51:41 # ለሁሉም ስራ ፈላጊዎች በሙሉ!!!

ድርጅታችን ፋይናንሺያል ኔትዎርኪንግ ቢዝነስ ግሩፕ በዓይነቱ ለየት ያለ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የሕብረተሰብ ክፍሎችን ሊደጉም የሚችል በሕብረት ላይ የተመሰረተ
ፋይናንሺያል ኔትዎርኪንግ ቢዝነስ (FINANCIAL NETWORKING BUSINESS (FNB)) የተሰኘ አሠራር ይዞ መጥቷል፡፡ስራውም ከ 200 ብር ካፒታል ጀምሮ የሚሰራ ሲሆን የተለያዩ ጥቅማጥቅሞችንና ክፍያዎችን በውስጡ ይይዛል፡፡በ 300 ብር ካፒታል ብቻ
እስከ 23,550.00 ብር የሚያስገኝ ስራ ሲሆን ካፒታልን ባሳደጉ ቁጥር ደግሞ በዛኑ ልክ ትርፎትንም የሚያሳድግ ባሉበት ሆነው በመላዉ ኢትዬጲያ የሚሰሩት የስራ ዓይነት ነው፡፡
ከካፒታል አኳያ የሚገኝ የትርፍ መጠን :-

ወርሀዊ የካፒታል መጠን....... ወርሃዊ የትርፍ መጠን


300ብር .....................23,550 ብር
400ብር......................31,400 ብር
500 ብር.....................39,250 ብር
600 ብር ....................47,100 ብር
700 ብር.....................54,950 ብር
800 ብር.....................62,800 ብር
900 ብር.....................70,650 ብር
1,000ብር….................78,500 ብር
. .
. .
. .
ይቀጥላል ይቀጥላል

ይህ ዕድል እንዳያመልጦ ብዙዎችን የሚያሳትፍ በጊዜና በቦታ የማይወሰን ሥራ እየሰሩ
ገቢዎትን ያሳድጉ
ስለ ታማኝነቱ ስጋት አይግባዎት! ሙሉ ሃላፊነቱን እንወስዳለን።
ያናግሩን
@Bright_life44
በሕብረት፣በታማኝነትና በአንድነት እጅ ለእጅ ተያይዘን ወደ ከፍታ እንጓዝ!!!
4.0K viewsHanadi Ahmed, 11:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-17 05:26:42 https://t.me/habibamohammedadem
1.7K viewsHanadi Ahmed, 02:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-03 07:12:39 ትውስታዎ ብርታታችን ነው



ከ ነብዩ ዐለይሂ ሰላት ወስሰላም ህልፈት በኃላ በሰሀቦች መካከል ከባድ የሆነ የሀዘን ድባብ ነግሶ ነበር ፣ ታዲያ አልፋሩቅ ዑመር ረዲየላሁ አንሁ ባሉበት ቦታ ሁሉ ነቢ ሲወሱ የሚከተለውን ንግግር ደጋግመው ያወሱ ነበር ፤


ﻟَﻮْ ﻛُﻨْﺖَ ﻣِﻦ ﺷَﻲﺀٍ ﺳِﻮَﻱ ﺍﻟﺒَﺸُﺮْ ...... ﻛُﻨْﺖَ ﺍﻟﻤُﻀِﻲﺀ ﻟﻠَﻴْﻠَﺔ ﺍﻟﺒَﺪْﺭ . {"صَلُو عَلَي رَسُولِ الهُدَاِ"}

ከሰውነት መደብ ውጪ ቢሆኑማ *** ያደምቁት ነበረ የበድርን ጨለማ። {"ሰሉ አለ ረሱሊል ሁዳ"}



የአላህ ሰለም

በዚያ በጨለማ ዘመን ብርሀን በሆነ
በዚያ ፍቅርን ባስተማረ
በዚያ ልቦችን በወንድምነት ባስተሳሰረ
በዚያ በሁሉም ነገር መልካምነትን ባሳየ
በዚያ በጭንቅ ቀን ኡመቴን በሚለው ነብይ ላይ ይስፈንﷺ

መልካም ጁመዐ
463 viewsHanadi Ahmed, 04:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-01 20:14:58 السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
عيدكم مبارك وكل عام وانتم بخير
تقبل الله منا ومنكم صالح الأعمال

እንኳን ለዒድ አል-ፊጥር አደረሳቹህ

Happy Eid al- fitr
May Allah make it for us a happy Eid
685 viewsLike You 2, 17:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-01 14:40:18 ሰበር ከጎንደር
============
(የዘንድሮ የዒድ አል-ፊጥር ሶላት በጎንደር ከተማ እንደማይሰገድ ታወቀ!)
||
ሰሞኑን በአማራ ክልል መንግስት መዋቅርና በክልሉ ልዩ ኃይል ከለላ የተሰጣቸው ክርስቲያን አሸባሪዎች በጎንደር ከተማ በፈጸሙት ዘግናኝ የሽብር ጥቃት ከ50 በላይ ሙስሊሞች መገደላቸው፣ በርካታ መስጂዶች መቃጠላቸው፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ ለከፍተኛ ጉዳት መዳረጋቸው፣ በሺዎች የሚቆጠሩ የሙስሊሞች ንብረቶች በተጠና መልኩ መዘረፋቸውና መቃጠላቸው ይታወቃል።

ይህ ሰሞነኛ ሽብር የተወሰነ መቀነስ ቢታይበትም አሁንም መከላከያ ለገባ በኋላ በክልሉ ልዩ ኃይልና በሌሎች የጸጥታ ኃይሎች የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ተገን ተደርጎ ሙስሊሞችን የማሰርና የማሸማቀቅ ዘመቻ ተጠናክሮ ቀጥሏል። ክልሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር እንዳዋለ በመንግስት ሚዲያዎች ቢያስነግርም፤ እውነታው ግን በቁጥጥር ስር አዋልኳቸው ያላቸው ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ከሽብር ጥቃቱ የተረፉ ንጹሐን ሙስሊሞችን መሆኑ ታውቋል።

√ እስከ አሁን ድረስ ያልተቀበሩ ሙስሊሞች አሉ፣ በቀላል ጉዳት ሆስፒታል የገቡትም በቂ ሕክምና እንዳያገኙ ሸፍጥ በመሠራቱ የተበሳ በየቀኑ እየሞቱ ነው፣
√ የተወሰኑት ደግሞ «ሽብሩን የፈጠርነው እኛው ነን፣ ህዝበ ክርስቲያኑን ይቅርታ እንጠይቃለን!» በሉና እንልቀቃችሁ እየተባሉ ነው፣
√ «ዒድን ከሰገዳችሁ እዛው እንጨርሳችኋለን!» የሚሉ ዛቻዎች ከአሸባሪዎቹ ፋኖዎቹ እየተሰሙ ነው፣

√ እስካሁን ድረስ ህዝበ ሙስሊሙ ከቤቱ ወጥቶ በነፃነት መንቀሳቀስ አልቻለም፤ እነሱ ግን ሱቃቸውን ከፍተው ሥራቸውን እየሠሩ ነው።



በአጭሩ በጎንደር ሙስሊሞች ላይ ያንዣበበው የሽብር ጥቃት አሁንም ዋስትና ስለሌለው በዚህ አመት የዒድ ሶላት በከተማዋ አይሰገድም።


የክልሉ መንግስት ግን እንደተለመደው የውሸት ፕሮፖጋንዳ ለመሥራትና ከተማዋ ሰላም ናት ለማስባል ስቴዲዬሙን አጽድቶ እዛ ስገዱ በማለት ለማስገደድ ጥረት እያደረገ መሆኑ ታውቋል። ባለፈ የሽብር ጥቃቱ ሲፈጸም ከተማዋን ከአሸባሪው ፋኖ እጅ ነጥቆ ሳይቆጣጠር በውሸት ተቆጣጥሪያለሁ በማለት ሌላ የጸጥታ ኃይል እንዳይገባ አድርጎ ተጨማሪ ሙስሊሞች ተገድለዋል፣ ንብረቶቻቸው እንዲዘረፍና እንዲቃጠል ተደርጓል፣ ተጨማሪ ሁለት መስጅዶችም ተቃጥለዋል።


ከተማዋ ላይ ከመከላከያ ጋር ሁላ ተኩስ በመግጠም የገደላቸውን አላስቀብር ያለ እስከ አፍንጫው የታጠቀ የሽብር ቡድን መኖሩ በይፋ ታይቷል። ይህ ባለበት ሁኔታ ዛሬ ወጥታችሁ ስገዱ ብሎ ካስገደዳቸው፤ አንድ እንደተሰባሰቡለት በጅምላ ጨራሽ መሳሪያ ከሞት የተረፉትን ሊጨርሳቸው አስቦ ነው ብንል አንሳሳትም።


ስለዚህ የሚመለከተው አካል የተረፉ ወገኖቻችን አንድ ላይ እንደተሰበሰቡ እንዳይገደሉብን፤ የክልሉ መንግስትም ይሁን ሌላ አካል ለፖለቲካ ትርፉ ሲል ወጥተው እንዲሰግዱ እንዳያስገድዳቸው ያድርግልን። በሆስፒታል ያሉትም ተገቢ ሕክምና ወደሚያገኙበት ቦታ ይወሰዱ። እዛ አካባቢ አብዛሃኛው የአማራ ብሔርተኛ መሳሪያ ባይታጠቅም ፋኖ ነኝ ብሎ የሚያስብ ነው።


ሲጀመር በእምነት ገደታ የለም። አንሰግድም፣ የደህንነት ስጋት አለብን ካሉ መብታቸው ነው። ማንም አያስገድዳቸውም! መጀመሪያ ህልውናቸው ይከበር! ገዳዮቻቸው ለትክክለኛ ፍርድ ይቅረቡ። የገዳዮቹ ተባባሪ የሆኑ የከተማዋና የክልሉ ባለ ስልጣናት ከአካባቢው ልዩ ኃይል ጋር ሆነው ከርቸሌ ይግቡ። እነርሱ ከደሙ ንጹህ የሆኑ ይመስል ከነርሱ ጋር አብሮ መሥራት ይቁም። ከላይ ሲታዩ ጤነኛ መስለው በመመሳሰል አሁንም ሙስሊሞችን እያጠቁና እያስጠቁ ነው።



ፍትሕ ለጎንደርና ለደባርቅ ሙስሊሞች



#GondarCityofHorror
#በየትኛው_ቋንቋ_መወያየት_ይቻላል
#መስጂዶችን_እያቃጠሉ_ከሚጨፍሩ_መንጋዎች_ጋር

https://t.me/sinetibeb1
583 viewsLike You 2, 11:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-27 20:32:19 የተረፉትን ሊጨርሷቸው ነው እንደ
========================
(ምናልባት የሚሰማ መንግስት ካለ መልዕክቱን በአስቸኳይ አድርሱት!)
||
የአማራ ክልል መንግስት ከአሸባሪዎቹ የመስቀል ጦረኞች ጋር በመተባበር በጎንደር ሙስሊሞች ላይ የሽብር ጥቃት እየፈጸመ ይገኛል።
በፋኖ፣ በሚሊሻና ልዩ ኃይል የተደራጁትን ክርስቲያን አሸባሪዎች ከጥቃታቸው እንዲቆጠቡ ማድረግ ሲገባው በተቃራኒው በህይዎት የተረፉትን ሙስሊሞች፣ ሴት ወንድ፣ ህፃን አዋዊ ሳይል በዚህ መልኩ አስሯቸዋል። ምናልባትም በአንድ ቦምብ ሊጨርሷቸው አስበው ይሆን


እስካሁን ባለው መረጃ የሟቾች ቁጥር 40 ደርሷል። በየሰፈሩ ሲገደል ያደረው ሙስሊም ገና ተቆጥሮ አላለቀም። ለመቁጠርም ያለው ስጋት አልፈቀደም።


በሶስት ቤተ ክርስቲያኖች ማለትም፦ ቀበሌ 9 ባታ፣ ቀበሌ 6 ማርያም፣ ቀበሌ 18 ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያኖች ውስጥ የጦር መሳሪያ ክምችት ተቀምጦ ህዝበ ክርስቲያኑ እየሄደ መሳርያ መውሰድ እንደሚችል እየተነገራቸው ነው ተብሏል። ለሌላ ጥቃት ከፍተኛ ዝግጅት እያደረጉ ነው።


አሸባሪዎቹ ከመከላከያም ጋርም ቢሆን ለመዋጋት ዝግጁ መሆናቸውን ገልፀው እየፎከሩ ነው። መከላከያም ተጨማሪ ኃይል ለመጨመር እየሞከረ ነው ተብሏል።


እነርሱ እስኪንዘላዘሉ ድረስ የተረፉትን ሳይጨርሷቸው በፊት የፌዴራል መንግስት የክልሉ መንግስት የሽብር ጥቃቱ አንዱ አቀናባሪ መሆኑን ተረድቶ ሊታደጋቸው ይገባል።



#የጎንደርጭፍጨፋ
#ሙስሊሞችጥቃት
#GondarMassacre
#MuslimsUnderAttack
#GondarCityofHorror
||
t.me/MuradTadesse
https://t.me/sinetibeb1
520 viewsLike You 2, 17:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-26 23:33:12 ትኩረት ለጎንደር ሙስሊሞች
=====================
(የጎንደር ሙስሊሞች እስካሁን ድረስ መሳሪያ በታጠቀ ፋኖ እገታ ስር ናቸው።)
||
የክልሉ አላማ አረጋግቼዋለሁ ብሎ ሌላ ኃይል ሳይገባበት በህይዎት የተረፉትን ሙስሊሞች መጨረስ ነውን

አሸዋ ት/ቤት አካባቢ፣ 05 አካባቢ፣ ኪዳነ ምህረትና ባታ አካባቢ፣ 18 አካባቢ አሁንም ጽንፈኞች ተደራጅተው ሌሊት ላይ ጥቃት ለማድረስና የተረፏቸውን መስጂዶች ለማቃጠል እየተዘጋጁ ነው።

በአሁኑ ሰዓት ቁጥራቸው በሺህ የሚቆጠሩ ሙስሊሞች በአራት መስጅዶች ውስጥ ስናይፐር እና መትረይስ በታጠቁ ብዛት ያላቸው ፋኖዎች ከበባ እና እገታ ውስጥ ናቸው።
1, አዲስ አለም
2, ቅዳሜ ገበያ
3, እርግብ በር እና
4, ቀበሌ 10 በሚገኘው መስጅደ ሱና ናቸው ። እስከ አሁን አላፈጠሩም! ህይወታቸውም አደጋ ላይ ነው። አሁንም ከተማዋ በፋኖ ቁጥጥር ስር ናት። የክልሉ መንግስት ሁከቱን ተቆጣጥሬዋለሁ ብሎ ያወጣው መግለጫ ውሸት ነው ብለዋል ከዛው ያሉ ሙስሊሞች!

||
t.me/MuradTadesse
441 viewsLike You 2, 20:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-26 23:24:57 ታሪኩ እንዴት ነበር ሀሳባችሁ በ እዚህ ላኩልን
@Mu64ktar

@Ewunetegnafikirrbot
367 viewsLike You 2, 20:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-26 23:22:56 #ርዕስ፡- እብዷ ጅልባቢስት
#ፀሀፊ፡- ሂራ
#ክፍል፡- 18
(#የመጨረሻው_ክፍል)


እንባዋም ያለ የሌለ ሀይሉን አሰባስቦ እየፈሰሰ ነው።
<<ዩስሪ ሁሉም ነገር የአላህ ቀደር ነው>>
<< አውቃለው ግን አልቻልኩም ሰአቱ ሲደርስ ፈራው ከበደኝ አስሚ>>
<<ማን ያውቃል የምትደሰችበት ቢሆንስ>>
<< አላውቅም ግን ልቤ የሚመታው ለሌላ ሰው ነው የማገባው ደግሞ ሌላ ሰው እንዴት ደስተኛ መሆን እችላለው>>
<< የአላህ ስራ ድንቅ ነው የፈለገውን ማድረግ ይቻላል>>
<<አስሚ ይሄ ሁሉ እኔን ለማዝናናት እንጂ እንደማይሆን አንቺም ታውቂያሽ ግን ብቻ ዝም ብለሽ ዱአ አድርጊልኝ የምደሰትበት ባይሆን እንኳን ለማገባው ሰው ደስታ የምፈጥር ሀቁን የምጠብቅ ሴት እንድሆን ዱአ አድርጊልኝ>>
<> እሺ የኔ ልዩ አንቺም ጠንካራ ሁኚልኝ>> ደስታ ባይሰማትም ግን እንባዋ ቁሟል። ሙሽራው መጥቶ ምሳ ከተበላ ቡሀላ ሴቶች እኛ ካለንበት ክፍል እንዲወጡ ተደረገ። ዩስሪና እኔ ስንቀር ሁሉም ወጡ። እቴቴ ሙሽራው ከመግባቱ በፊት ቀድማ ገባች። ዩስሪ እቴቴን ስታይ ቆሞ የነበረው እንባዋ መልሶ አገረሸ። እቴቴም አልቻለችም ተቃቅፈው ተላቀሱ እኔም አብሬያቸው አለቀስኩ ተላቅሰን ባይወጣልንም ሙሽራው ሊገባ ስለሆነ ራሳችንን ተቆጣጠርን። ሙሽራው ወደ ውስጥ ገባ ዩስሪ አንገቷን ወደ መሬት አቀረቀረች ሙሽራውም በርከክ ብሎ
<<የኔ ልዩ የኔ እብድ ጅልባቢስት ቀና በይ>> ዩስሪም ባለማመን በንፋስ ፍጥነት ቀና አለች ፊለፊቷ ያለው ጃድ ሳይሆን ልቧ የሚመታለት ኢያድ ነበር። ዩስሪ አላመነችም የሆነ ቅዠት ውስጥ ያለች ነበር የመሰላት። ከተቀመጠችበት ተነስታ ወደ ኋላ ሸሸች።
<<እቴት እቴትዬ እየቃዠሽ አደለም ህልምም አይደለም እውነት ነው በይኝ>> ብላ እናቷ ላይ ተወሸቀች ሁሉም አልቻለም ያለቅሳል።
<<የኔ ዩስሪ አንቺ የምትወጂው እሱም የሚወድሽና በአላህ ፈቃድ የዱኒያ ብቻ ሳይሆን የአኼራም ባልሽ የሆነው ኢያድ ነው ሊወስድሽ የመጣው ህምምምም ቅዠትም ሳይሆን እውነት ነው>> ዩስሪ ከእናቷ እቅፍ ወጣችና ወደኔ ተመለከተች። እኔም ቆሜ እሷን ማየት ስላልቻልኩ ሄጄ ተጠመጠምኩባት። ለረዥም ሰአት ተቃቅፈን ተላቀስን።ኢያድ እንደተምበረከከ ነበር። እሷም ወደሱ ሂዳ ቬሎዋን ሰብሰብ አድርጋ ተምበረከከችና ፊቱን ዳበሰችው።
<< አንተ ዱዝ ሞቼብህ ቢሆን ኖሮስ ለምን እንዲህ አይነት ቀልድ ትቀልዳለህ>>
<< የኔ እብድ ሁሉም ሰው ደስተኛ የሚሆን መስሎኝ ነው ወላሂ እኔ ጋር ያለው ስሜት አንቺ ጋርም አለ ብዬ ለማሰብ ከበደኝ ግን አላህ አንቺን ለኔ እኔን ደግሞ ላንቺ ስላለን ሁለታችንም በነፍስያ ግፊያ የተለያዩ ውሳኔዎችን ብንወስንም እሱ ግን አንድ አደረገን ወደ ራስዋ ስባው አቀፈችው ሁለት የሚዋደዱ ጥንዶች እኔና እቴቴም ተቃቀፍን፡፡

ህይወት እንዲህ ናት ማጣት ማግኘት ብቻ ሁሉም አልፎ ከኢያድ ጋራ ጎጆ ቀልሰናል። የሚያምር የተዋበ የደመቀ ህይወት አለኝ አልሀምዱሊላህ ጃድና አስሚም የራሳቸውን ህይወት ሊጀምሩ ሳምንታት ናቸው የቀራቸው። ብቻ ያሁሉ አልፎ የደስታ ህይወት ጀምረናል።

<<አንቺ እብድ>>
<<ምን ላድርግህ አንተ ዱዝ>> ቸኮሌት ሳያመጣልኝ መጥቶ አኩርፌዋለው
<<በቃ ረስቼው እኮ ነው አልኩሽ>>
<< እና ምን ይሁን>>
<<ዩስሪ>>
<< አታናግረኝ>>
<<ነው>>
<<ደግሞ ካንተም ብሶ ልታስፈራራኝ ነው>> ፊቴን አዙሬ ተመቻችቼ ተቀመጥኩ። ወደ ውጪ ሲወጣም ተመልሶ ሲመጣም ሳላየው አንድ ጆግ ውሀ አለበሰኝ።
<<ዋይይይይ>> በድንጋጤ ጮህኩ
<<ወላሂ አለቅህም>> ግማሽ ባልዲ ውሀ ይዤ ግቢ ውስጥ መሯሯጥ ጀመርን።
<<አንተ ዱዝ ቁም እየው ያዋጣሀል>> ሲደክመኝ ነበር ያልኩት ግን ልይዘው አልቻልኩም በመጨረሻም የተውኩት መስዬ ካረሳሳሁት ቡሀላ ውጪ በረንዳ ላይ እንደተቀመጠ አንድ ባልዲ ውሀ አለበስኩት። በቃ ሁለት እብዶች ተገናኝተን በቃ ህይወታችን ሁሉ ነፃነት የተሞላበት እብደት ሁኗል። አልሀምዱሊላህ….

#ተፈፀመ

ቻናላችንን ለውዳጅ ዘመድዎ ሼር በማድረግ ስራዎቻችንን ያበረታቱ። ስለምትከታተሉን ከልብ እናመሰግናለን
አስታየታቹን @Hudaa128 ላይ ላኩልኝ ።

https://t.me/sinetibeb1

https://t.me/sinetibeb1
377 viewsLike You 2, 20:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-25 20:27:15 Clik argu k 50 clik buhala yemechereshaw kefel yeleqeqal
310 viewsLike You 2, edited  17:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ