የቤንዚን እና የናፍጣ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በሚያዚያ ወርም በነበረበት እንዲቀጥል ተወሰነ የቤንዚን እና የናፍጣ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በሚያዚያ ወርም በነበረበት እንዲቀጥል የሚኒስትሮች ምክር ቤት መወሰኑን የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ለኢቲቪ በላከው መግለጫ አስታወቀ። መንግስት የሀገሪቱን ነባራዊ ሁኔታ ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት የኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ እንቅስቃሴዎች በተረጋጋ ሁኔታ እንዲቀጥሉ ለማስቻል በሚያዚያ ወር/2014 ዓ.ም የቤንዚን እና የናፍጣ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በመጋቢት ወር/2014 ዓ.ም ሲሸጥበት በነበረው ዋጋ ያለምንም ለውጥ በነበረበት እንዲቀጥል ወስኗል። @SidaamaMediaNetwork @SidaamaMediaNetwork 5.6K views19:51