#ዘማሪ_በቸኒ_ከአምላኩ_በመሟገት_ያንጎራጎረው መዝሙር!! ሰብ እንመታ የዝራኸወ ብዘ ሽም ኦጣም የጫወደወ እያም የኽንቃር አኸም ትኽንቃር ጅጓረ ነረ ቢያሄ ደራር ታቅመና በፈር። #ኧሰኸ ብቡን አንሰኽ የባሬ ......... ጔቶ ኔኸኒ እያህ ሟን ነሬ። #ተግር_ኧግረና የትኼታተሬ ...... የበረካና ቆፋ የኸረ ....#ዝሶህ_ንቅኒ...አፍካኒ በመጨረሻም የመዝሙሩ መደምደሚያ #ባኸ_ተስፋ ስርም ኤያርጪ ያጠዊ ወዝገብ አኸ ትትቸን ሀዊም ይከፉቺ #አት_ከረ_ከረ ነረ #መከራና_ይትረሴ_ከረ #ዮረ_እሀ_ኸማ_አዥን_ከረ! ዘማሪው በመዝሙሩ የዳሰሰው ሀሳብ:- መከራ ከመሬት አይበቅልም ከየት እንደመጣ ባላውቅም ጓዳዬ ውስጥ ሀገር ያወቀው ፀሀይም ያሞቀው ይባሱንም አንተም ዘንድ የታወቀ ደግሞም አድነኝ እያልኩ እየነገርኩህ ያለው ነው። እኔ ለመከራ የተወለድኩ ይመስላል በእርግጥ ኢዮብ እንዲህ ብሎም አነበር? ይህ ቃል እኔም ደገምኩት ይለናል ዘማሪ በቸኒ ሰዎች ሁሉ ለችግሬ ስም እያወጡ ይተርትበታል እኔም አንገት እደፋለሁ ~ያስነውረኛል አይኖቼ ከማንባት~አንከቴም ከመድፋት~ልቤንም ከመቁዘም አልተቆጠቡም ጉልበቴ ዛለ ይባሱንም አሞቴ ፈሰሰ የምችለው ታገልኩ ወጣሁ ወረድኩኝ ወደ አንተም አቀረቡኩኝ መከራዬ ሲብስበት እንጂ ፈውሱን አልታየኝም ብቻ ልጅህ እኮ ነኝ ምነው ተውከኝ ዝምታህ ገነነ ለመከራ የተወለድኩኝ ይመስል በዙርያዬ ከበበኝ እያለ ከአምላኩ እየተሟገተ ይዘምራል። በነገራችን ላይ የመዝሙሩ እንጉርጎሮ በራሱ ሌላ ስሜት አለው ስንኞቹ በሚገባ የተጠኑ ሰምና ወርቅ የታጨቁ በብዙ ጠንከር ባሉ ቃላቶች የታጀቡ ሲሆን የመዝሙሩም ዘይ ደግሞ እጅጉ ጥበብ የተላበሰ ነው። ከመዝሙሩ ስንኝ መሀል ምን ለማለት ፈልጎ ነው?? የኔና ያንተ ቁርኝነት የአባትነትና የልጅነት ዝምድና እንጂ አሁን ስለመጣብኝ መከራ አይደለም። ከመከራው ብታድነኝ መልካም ባታድነኝ እንኳን ያመንኩህ መከራው ስለመጣብኝ አይደለም ቀድሞም አባቴ ነህ ባታድነኝም አምኜሀለሁ አምላኬ ነህ እያለ ማዜሙ ነው!! #የመዝሙሩ_መደምደምያና መቋጫ! ኢዮብ 12:5 መከራህን ትረሳለህ እንዳለፈ ውሀ ታስታውሰዋለህ። የሚለውን ውድ የእግዚአብሔር ቃል ተስፋ በመስጠት ይቋጨዋልወይም ያስረዋል። አሁን ካለበት ትልቁ ችግር ከእግዚአብሔር የትም ሳይሸሽ እሱን በመታመን እንደሚጠብቅ ነገሮቹን እንደሚያስተካክልለት እምነት በማኖር #አንድ _ቀን እንደሚመጣ የፀሀይ ወገግታ እንደሚያይ ተስፋ አድርጎ ይቋጫል። እባቆ እንዳለሁ ዘማሪ በቸኒ የግል አቋሙ ኢዮብ በኖረው እየኖረ ይሆናል ልክ እንደ ኢዮብም በእግዚአብሔር ለመፅናት ለመኖር አቋሙ መፅሀፍ ቅዱስ መሰረት ባደረገ በዚህ መልክ አስቀምጧል እግዚአብሔር ይመልስለት ይርዳውም! እኛም የዘመኑ ቅዱሳን ካለንበት መከራ እንድንታገስ ይህ መዝሙር ያስተምረናል ይመክረናልም እንስማው በሰማነውም እንድፀና ጌታ ይርዳን!!! መዝ 34:6 ይህ ችግረኛ ጮኸ እግዚአብሔር ሰማው ከመከራም ሁሉ አዳነው! ካለንበት ችግር ባያድነንም ፦ #ቁርጠንራ_ሀነም_ጔታ_አመነም። መዝሙሩን እንድትሰሙት ግብዣዬ ነው @shineyourbrightt 186 viewsAbush, 06:54