Get Mystery Box with random crypto!

የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ቱርክ እና ሌሎችም አገራት ከአፍሪካ ጋር ሊያቀያይሙን አፍራ | ሸገር jobs

የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ቱርክ እና ሌሎችም አገራት ከአፍሪካ ጋር ሊያቀያይሙን አፍራሽ ፕሮፓጋንዳ እየነዙብን ነው ማለታቸውን ቱርክ አጥብቃ ነቀፈችው፡፡

የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማክሮን እኛን ከመክሰስ አገራቸው በቅኝ አገዛዝ ዘመን የፈፀመቻቸውን ጥፋቶች ቢያርሙ ይሻላቸዋል የሚል መግለጫ ማውጣቱን ዴይሊ ሳባሕ ፅፏል፡፡

ማክሮን ከቱርክ በተጓዳኝ እንደ ሩሲያ እና ቻይና ያሉ አገሮች የፈረንሳይን ስም እያጠፉ ነው ያሏቸው አገሮች ናቸው፡፡

የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት በዚህ ጉዳይ ላይ የተናገሩት በአልጀሪያ የሰሞኑ ጉብኝታቸው ወቅት ነው ተብሏል፡፡

የማክሮንን አስተያየት በተመለከተ ከሩሲያ እና ከቻይና በኩል የተሰጠ ምላሽ በዘገባው አልተጠቀሰም፡፡

#ArifNeger

#Ethiopia #Ethiopiannews #ዜና #News

ለፈጣን መረጃዎች
ዩትዩብ: https://youtube.com/c/Addisnegertop10

ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@arifneger24

ኢንስታግራም: https://www.instagram.com/Arifneger

ቴሌግራም: https://t.me/arifnegermedia

ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/Arifnegermedia/

አብራችሁን ስለሆናችሁ እናመሰግናለን!