ፌራን ቶሬስ ማንችስተር ሲቲን ለቆ ባርሴሎናን መቀላቀል እንደሚፈልግ ለፔፕ ጋርድዮላ ገልፆለታል ። ጋርድዮላ ክለቦቹ በዝውውር ጉዳዮች ከስምምነት ላይ የሚደርሱ ከሆነ ተጫዋቹን ለመልቀቅ ፍቃደኛ መሆኑ ታውቋል ። https://t.me/dark2_sport https://t.me/dark2_sport 2.8K views18:07