የሎኮሞቲቭ ሞስኮ ቦርድ ራልፍ ራግኒክ ወደ ማንችስተር ዩናይትድ እንዲይመራ ፍቃዳቸውን ሰጥተዋል ራልፍ ኮንትራቱን በቀጣዩ ሳምንት መጀመርያ ይፈራረማል ጀርመናዊው ታክቲሽያን በማንችስተር ዩናይትድ ቤት ከአርሰናል ጋር በምናደርገው ጨዋታ ላይ የሚያደርግ ይሆናል ። https://t.me/dark2_sport https://t.me/dark2_sport 2.1K views12:38