እንድታውቁት ከቦሌ - በኦሎምፒያ - መስቀል አደባባይ - ብሔራዊ ቤተ -መንግሥት እንዲሁም አራት ኪሎ በሁለቱም አቅጣጫ ከነገ ታህሳስ 29/2016 ጀምሮ ሞተር ሳይክሎችና ከሁለት ቶን በላይ የሆኑ ከባድ ተሽከርካሪዎች መንቀሳቀስ እንደማይችሉ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳስቧል። በመንግዶቹ ክልከላውን የሚገልፁ ምልክቶች መተከላቸውን ያስታወቀው ፖሊስ የተላለፈውን መልዕክት በማያከብሩ አሽከርካሪዎች ላይ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ አስታውቋል፡፡ @sheger_press @sheger_press 12.6K views16:22