የመጽሐፍ ቅዱስ ስሞች......"ለልጅዎ ስም ማውጣት ይፈልጋሉ ከዚህ ይመረጡ" 1. ዮሐንስ ፡- የእግዚአብሔር ፀጋ (ሀሴት፣ ፍስሀ) 2. ዳንኤል ፡- እግዚአብሔር ፈራጅ ነው 3. ኤልሳዕ ፡- እግዚአብሔር ደህንነት 4. አሞን ፡- የወገኔ ልጅ 5. እስራኤል ፡- የእግዚአብሔር ህዝቦች 6. ማርያም ፡- የእግዚአብሔር ስጦታ 7. ሀና ፡- ፀጋ 8. ሩሀማ ፡- ምህረት የሚገባት 9. ኢያሱ ፡- እግዚአብሔር አዳኝ ነው፣ መድሃኒት 10. ጌርሳም፡- ከሌላ ምድር ስደተኛ ነኝ 11. እዮሳፍጥ፡- እግዚአብሔር ፈርዷል 12. እዮአም ፡- አዳኝ 13. ኢዮሲያስ፡- ከፍ ከፍ አለ 14. ኤልሳቤጥ፡- እግዚአብሔር መሀላዬ ነው 15. አብርሃም ፡- የብዙሃን አባት 16. ኢሊዲያ (ይድድያ)፡- በእግዚአብሔር የተወደደ 17. ኤዶንያስ ፡- እግዚአብሔር ጌታዬ ነው 18. ኦዶኒራም ፡- ጌታየ ከፍ ያለ ነው አለ 19. ሆሴዕ፡- እግዚአብሔር መድኃኒት ነው 20. ሕዝቅያዝ ፡- እግዚአብሔር ሀይሌ ነው 21. ጴጥሮስ፡- መሰረት 22. ሴት ፡- ምትክ 23. ሙኤል ፡- እግዚአብሔርን ለምኜዋለው 24. አቤል ፡- የህይወት እስትንፋስ 25. ጎዶሊያስ ፡- እግዚአብሔር ታላቅ ነው 26. ስጥና ፡- ተዘጋ 27. ማቴዎስ ፡- ሞገስ 28. ፌቨን፡- የእግዚአብሔር አገልጋይ 29. ሚኪያስ ፡- እንደ እግዚአብሔር ያለ ማን አለ 30. ይሁዳ፡- አማኝ (የአማኝ ልጅ) 31. ወንጌል ፡- የምስራች 32. ኤርሚያስ ፡- እግዚአብሔር ከፍ ከፍ ያደርጋል 33. ህዝቅኤል ፡- እግዚአብሔር ብርታት ይሰጣል 34. ማራናታ፡- እግዚአብሔር ቶሎ ና 35. ሆሴዕ ፡- እግዚአብሔር ያድናል 36. አሞፅ ፡- ሀይል 37. ኤሴቅ ፡- የተጣላሁብሽ 38. ሚኪያስ ፡- እግዚአብሔር የሚመስል ማን ነው 39. ኢዮኤል፡- እግዚአብሔር አምላክነው 40. አብድዩ፡- የእግዚአብሔር አገልጋይ 41. ዮናስ ፡- ርግብ (የዋህ፣እሩሩህ) 42. እምባቆም ፡- እቅፍ 43. ሶፎኒያስ ፡- እግዚአብሔር ጠብቋል 44. ሀጌ፡- በሀላዊ ወይም በበዓል የተወለደ 45. ዘካርያስ ፡- እግዚአብሔር ያስታውሳል 46. ሚልክያስ ፡- መልክተኛዬ 47. ናታኔም ፡- የእግዚአብሔር ጠራጊ 48. አቤኔዘር ፡- ምስጋናዬን ለእግዚአብሔር አቀርባለው 3.6K views12:58