"የመስቀሉ ስራ ዘመን ያስቆጠረ አይደለም። ለእኛ ሁለት ሺ ዘመናትን ሊያስቆጥር ቢችልም የወልድ የመስቀሉ ተግባር ለጊዜ የተከናወነ ክንውን ባለመሆኑ ምክንያት እስካሁን ድረስ ለመለኮት አለም የሰዎችን የዘላለም ሕይወት የሚቀይር እንደሆነ እንደታመነ ይኖራል።" ኤፍሬም አባዲ 412 views11:04