2023-03-16 12:08:48
የማይቀርበት ልዩ የዓለም ኦቲዝም ቀን አካባበር
ሲ ኤፍ ኤስ ኢትዮጵያ እና ስለእናት የበጎ አድራጎት ድርጅት በጋራ በመሆን
ቅዳሜ መጋቢት 23፤ ቀን 2015 ዓ/ም ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ ፡
የዓለም ኦቲዝም ቀንን ለማክበር
- ከኦቲዝም ጋር ለሚኖሩ ልጆች እና ወላጆቻቸው የዜጋ እንክብካቤ የጤና ፕሮግራም ለማስተዋወቅ
- በኦቲዝም ስፔክትረም ዲሶርደር ማህበረሰባዊ ግንዛቤ በባለሙያዎች ለማስጨበጥ እና አዲስ ፕሮጀችት ለማስተዋወቅ
- የሲ ኤፍ ኤስ ኢትዮጵያ የአምስተኛ ዙር ወላጆች የምረቃ መርሃ ግብር ለማከናወን
ሳር ቤት ቫቲካን ኤምባሲ ሳይደርሱ በሚገኘው ስለእናት የበጎ አድራጎት ድርጅት ቅጥር ግቤ ይከበራል፡፡
በወቅቱም በድርጅቱ እየተካናውኑ ያሉትን ስራዎች የማየት እድልም ተመቻችቷል፡፡ እርስዎም ተጋብዘዋል!!
ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን መገኘትዎን ያሳውቁን!!
እናመሰግናለን!!
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScb1gVFK0IW2ePZNA9qkSuablZxMvy64cIPJ1qJlHjvjLbjpQ/viewform
70 views09:08