@SELLU_RESUL SHARE ከወደ #ፓኪስታን ገራሚ ዜና ተሰምቷል ባለፈው በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት ብዙ ሰዎች እንደሞቱ እና ብዙ ንብረት እንደወደመ የሚታወቅ ነው። የፓኪስታን አቃቢ ሕግ እኒህን የመስጅድ ኢማም ለሞቱ ሰዎች እና ንብረት ተጠያቂ ናቸው ብሎ በቁጥጥር ስር አውሏቸዋል ። ምክንያቱም ለዝናብ ሶላተል #ኢስቲስቃ ማለትም ዝናብ ሲቀር የሚሰገደውን ሶላት አሰግደሀል በሚል ነው። ምንጭ አቡ ሀሊድ SHARE ቻናላችንን ሼር በማድረግ ያበረታቱን። ╔════════════╗ JOIN: @SELLU_RESUL JOIN: @SELLU_RESUL 129 viewssᴇɪᴅ , edited 04:04