ማንቺስተር ሲቲዎች በታሪካቸው ለመጀመሪያ ጊዜ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ አሸናፊ ሆነዋል! ማንችስተር ሲቲ ከኢንተር ሚላን ጋር ያደረገውን የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ፍፃሜ ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የውድድሩ አሸናፊ መሆኑን አረጋግጧል። 7.2K views21:01