ሰበር የማህበረ ቅዱሳን ብሮድካስት አገልግሎት ቴሌቪዥን ታገደ ሚዲያው አንቀጽፅ 70 በመተላለፉ እንደታገደ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን ገልጿል። ህዝብን ከህዝብ የሚያጋጭ ስርጭት በማድረጉ ነው ሲል የእግድ ደብዳቤው ገልፇል። 6.7K views14:31