ማንችስተር ሲቲ የኢስታንቡሉን ትኬት ቆርጧል ማንችስተር ሲቲ ከሪያል ማድሪድ ጋር ያደረገውን የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ግማሽ ፍፃሜ የመልስ ጨዋታ 4 ለ 0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል። የአሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላው ቡድን ማንችስተር ሲቲ ሪያል ማድሪድን በድምር ውጤት 5 ለ 1 በማሸነፍ ለፍፃሜ ማለፉን አረጋግጧል። ማንችስተር ሲቲ የፍፃሜ ጨዋታውን ከጣልያኑ ክለብ ኢንተር ሚላን ጋር ቱርክ ኢስታንቡል ላይ የሚያደርጉ ይሆናል። 6.6K views21:03