Get Mystery Box with random crypto!

አቡበከር ናስር ሻምፒዮን ሆኗል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን እና የማሜሎዲ ሰንዳውንስ የፊት መስ | ሰሌዳ | Seleda

አቡበከር ናስር ሻምፒዮን ሆኗል

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን እና የማሜሎዲ ሰንዳውንስ የፊት መስመር አጥቂ አቡበከር ናስር የመጀመሪያ የደቡብ አፍሪካ ሊግ ዋንጫውን በትላንትናው ዕለት አንስቷል።

የመጀመሪያው የውድድር ዓመቱን በሰንዳውንስ እያሳለፈ የሚገኘው አቡበከር ናስር በወሳኝ እና ትልልቅ ጨዋታዎች ላይ ግብ በማስቆጠር ቁልፍ ሚናን በአመቱ ተጫውቶ አሳልፏል።