Get Mystery Box with random crypto!

የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በተሰጣቸው የንግድ ፍቃድ መሠረት ባልሰሩ 19 ድርጅቶች ላይ እር | ሰሌዳ | Seleda

የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በተሰጣቸው የንግድ ፍቃድ መሠረት ባልሰሩ 19 ድርጅቶች ላይ እርምጃ ወሰደ፡፡

በመጀመሪያው ሩብ ዓመት  በ206 ድርጅቶች ላይ ባደረገው  የድህረ ፈቃድ ኢንስፔክሽንና ሬጉላቶሪ ተግባር 19 ሚሆኑት ድርጅቶች በተሰጣቸው የንግድ ፍቃድ መሠረት እየሰሩ አለመሆኑ ተመላክቷል፡፡

በዚህም መሠረት በአዲስ አበባ እና ዙሪያዋ በተደረገው ማጣራት በ11 ድርጅቶች ላይ የንግድ ስራ ፍቃድ እግዳ በ8ቱ ላይ የጽሁፍ ማስጠንቀቅያ እርምጃዎች ተወስዶባቸዋል፡፡ በአንጻሩ 187 ድርጅቶች በህግ አግባብ መሠረት እየሰሩ መሆኑን ሚኒሥቴሩ ገልጿል፡፡

ኢ.ፕ.ድ