#ብልጡ_ዲያብሎስ "ከዲያብሎስ ዘዴዎች አንዱ በመከራችን ሰዓት እንድንፈዝ ማድረግ ነው፡፡በዚህ ጊዜ በእግዚአብሔር ላይ ያለን ተስፋ ይሟጠጣል፡፡ እግዚአብሔር በእርሱ ተስፋ የምታደርገውን ነፍስ እግዚአብሔር አይረዳኝም እስክትል ድረስ በመከራ እንድትንገላታ አይተዋትም፡፡" #አባ_መቃርዮስ " እግዚአብሔርን በተስፋ ለሚጠብቁት ለምትሻውም ነፍስ መልካም ነው።" (ሰቆቃው ኤርምያስ 3፥25) 2.1K viewsNatnael, 07:14