Get Mystery Box with random crypto!

AAU, School of Commerce

የቴሌግራም ቻናል አርማ schoolofcommerceocs — AAU, School of Commerce A
የቴሌግራም ቻናል አርማ schoolofcommerceocs — AAU, School of Commerce
የሰርጥ አድራሻ: @schoolofcommerceocs
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 16.43K
የሰርጥ መግለጫ

Welcome to AAUSC telegram channel. A community of scholars and a society of friends, AAUSC connects people for impact around the Nation.

Ratings & Reviews

3.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 3

2023-04-22 21:16:58
2.5K views18:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-18 11:47:14
4.0K views08:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-08 14:57:09 AAU, School of Commerce pinned a photo
11:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-08 14:57:04
2.9K views11:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-15 16:41:05 በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሂዩማኒቲስ፣ ቋንቋዎች ጥናት፣ ጋዜጠኛነትና ኮሙኒኬሽን ኮሌጅ፣ ማህበራዊ ሳይንስ ኮሌጅ እና ሥነጥበባት ኮሌጅ ለ2015 የትምህርት ዘመን በመደበኛ መርሃ-ግብር
ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የትምህርት መስኮች ለመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት አመልካቾችን ይጋብዛል
• Multimedia
• Public Relations and Strategic Communication
• English Language and Literature
• Modern European Languages: Portuguese and Italian, Spanish and German
• Arabic Language and Communication
• French Language and Professional Skills
• Linguistics
• Ethiopian Sign Language and Deaf Culture
• Ethiopian Sign Language and Interpreting
• Folklore (Culture Studies)
• Oromoo Language and Communication)
• Tigrigna Language and Literature
• Archaeology and Heritage Management
• History
• Philosophy
• Social Anthropology
• Sociology
• Music
• Theater
• Fine Arts

የቅበላ መስፈርቶች፦
• አመልካቾች በ12ኛ ክፍል ውጤት በ2014ዓ.ም. ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መስፈርት መሰረት ለከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ነጥብን የሚያሟሉ እና ከትምህርት ማስረጃ ጋር በማያያዝ ማቅረብ የሚችሉ
• ከላይ በተጠቀሱት መስኮች ተምረው ሃገራቸው ለማገልገል ፍላጎትና ዝንባሌ ያላቸው፣
• ማንኛውም የቅድመ-ምረቃ መርሃ ግብር ተማሪ እንዲያቀርብ የሚጠየቀውን የትምህርት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
• እንደ አስፈላጊነቱ የትምህርት ክፍሎች የሚያዘጋጁትን ፈተና ለመቀበል ዝግጁ የሆኑ፣
• በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሚሰጡ ፍሬሽ ማን ኮርሶችን በሚመደቡበት የትምህርት ክፍል ውስጥ ሆነው ለመማር ፈቃደኛ የሆኑ፣

ማሳሰቢያ፡-
1. የማመልከቻ ፎርሙን በዩኒቨርስቲዉ ድረገጽ (https:\\portal.aau.edu.et) መሙላት
2. ከማመልከቻ ፎርም የሚያገኙትን የማመልከቻ ቁጥር (Application Number) በመያዝ ብር 300/ሶስት መቶ ሃምሳ/ በኢትዮጲያ ንግድ ባንክ በሞባይል CBE ብር ወይም በወኪሎች ወይም በቅርንጫፍ አማካኝነት በ242424 አጭር ኮድ ክፍያ መፈጸም
3. ክፍያዎትን ካጠናቀቁ በኋላ ወደ ማመለከቻ ፎርሙ በመመለስ በፒዲኤፍ (PDF)ፎርማት የተለወጠ የትምህርት ማስረጃዎትን የወጪ መጋራትያጠናቀቁበትን ሰነድ መላክ፤
4. ምዝገባዉ ካከናወኑ በኋላ የትምህርት ማስረጃ በአካል ይዞ በመቅረብ ቢሮ ቁጥር 203 ማስገባት ይኖርብዎታል፡፡
5. የተማሪዎች ቁጥር ከመቀበል አቅም በታች (ዝቅተኛ) ከሆነ የትምህርት ፕሮግራሞች የማይከፈቱ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡


የምዝገባ ቀን፡ ከየካቲት 10 እስከ የካቲት16 2015ዓ.ም
የምዝገባ ቦታ ፡ በሬጅስትራር ህንፃ ቢሮ ቁጥር 203

አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሬጅስትራር
3.3K views13:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-05 13:25:06 http://www.aau.edu.et/blog/addis-ababa-university-finished-preparation-to-welcome-all-interested-applicants-who-passed-the-2015-grade-12-national-exam/
3.6K views10:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-19 15:42:17
3.2K views12:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-17 14:48:14
4.4K views11:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-08 16:55:29 Thesis Calendar
3.6K views13:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-08 16:54:14
Thesis Calendar
3.7K views13:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ