Get Mystery Box with random crypto!

AAU, School of Commerce

የቴሌግራም ቻናል አርማ schoolofcommerceocs — AAU, School of Commerce A
የቴሌግራም ቻናል አርማ schoolofcommerceocs — AAU, School of Commerce
የሰርጥ አድራሻ: @schoolofcommerceocs
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 16.43K
የሰርጥ መግለጫ

Welcome to AAUSC telegram channel. A community of scholars and a society of friends, AAUSC connects people for impact around the Nation.

Ratings & Reviews

3.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 11

2022-09-16 00:28:40
6.9K views21:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-11 21:27:57 ጳጉሜ 05 ቀን 2015 ዓ.ም
 
ለአዲስ አበባ  ዩኒቨርሲቲ ነባር ተማሪዎች በሙሉ
 
የአዲስ አበባ  ዩኒቨርሲቲ እንኳን ለ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ እያለ ከትምህርት ሚኒስቴር በተላለፈ ትእዛዝ መሰረት የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ጊቢዎች በሙሉ ከመስከረም 28 ቀን 2015 ዓ.ም  እስከ ጥቅምት 17 ቀን 2015 ዓ.ም  ለአስራ ሁለተኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና አገልግሎት ስለሚዉሉ በአካዳሚክ ካላንደራችን ላይ ለዉጥ አድርገናል፤ በዚህም መሰረት
 
1ኛ፥ ሁለተኛ አመትና ከዚያ በላይ የቅድመ  ምረቃ  ተማሪዎች ምዝገባ ጥቅምት 22 ቀን እና ጥቅምት 23 ቀን  2015 ዓ.ም  
2ኛ፥ አዲስና ነባር የድህረምረቃ  ተማሪዎች ምዝገባ  ጥቅምት 21 ቀን 2015 ዓ.ም
3ኛ፥ ትምህርት የሚጀመረዉ ሐሙስ ጥቅምት 24  ቀን 2015 ዓ.ም መሆኑን እንገልጻለን፡፡
4ኛ፥ በ2014 ዓ.ም የገባችሁ የአንደኛ አመት ተማሪዎች በአስራ ሁለተኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና ምክንያት የሁለተኛ ሰሚስተር ትምህርት ተቋርጦ መስከረም 21 ቀን 2015 ዓ.ም ከዩኒቨርስቲ ጊቢዎች ትወጡና ጥቅምት 19 ቀን 2015 ዓ.ም  ተመልሳችሁ ጥቅምት 21 ቀን  2015 ዓ.ም ትምህርት ይጀመራል።
 
ማሳሰቢያ
1ኛ፥ ከላይ ከተገለጹት ቀናት ዉጭ ወደ ጊቢ የሚመጡ ተማሪዎችን ዩኒቨርስቲዉ የማያስተናግድ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባልን::
2ኛ፥ ከመስከረም 28 ቀን 2015 ዓ.ም  እስከ ጥቅምት 17 ቀን 2015 ዓ.ም በዩኒቨርስቲ ጊቢዎች የተገኘ ማንኛውም ተማሪ የዲስፕሊን ቅጣት የሚወሰድበት መሆኑን ከወዲሁ እናሳዉቃለን::
 
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሬጅስትራር
13.5K views18:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-09 15:34:15
Happy New Year!
10.7K viewsedited  12:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-03 15:14:20 Postponement of GAT Examination and Application Period to New Graduate Program Applicants

The Graduate program GAT Examination and Application Period was scheduled from July 8, 2022 to August 26, 2022.
However, due to our system outage, applicants were not able to complete the admission procedures on time. Hence, the GAT Examination will continue till September 6, 2022 and also the application period will continue till September 9, 2022. Self applicants are highly encouraged. Special consideration will be given to talented self applicants.

University registrar
1.9K views12:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-22 11:01:06 https://t.me/aauGAT
5.5K views08:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-15 15:40:17
10.6K views12:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-12 15:47:15
11.4K views12:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-12 15:46:42 The training on Project Management will be started tomorrow morning at 8:30 AM. Please find your classroom assignment in the following attached lists.
9.8K views12:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-11 09:08:02 AAU, School of Commerce pinned a photo
06:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-11 09:07:56
Vacancy: Factory Operations Manager
10.1K views06:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ