ኑዛዜ ማን ነበር እንደኔ ከየፅዋው ቀማሽ ከጭን ሸለቆ ስር፣ የገነት ምንጭ ማሽ አሁን እዚህ ሆኘ ከኪሴ እያወጣሁ፣ ዘመኔን ስደምር ከመኖር አርፌ፣ ማስታወስ ስጀምር ከጣፋጩ ብትይ፣ ወይም ከሚመረው ያንቺ ጣም ብቻ ነው፣ አፌ ላይ የቀረው። በዕውቀቱ ስዩም @quotes_entertain 3.6K viewsedited 20:25