ማንበብ እሚችል ማንኛውም ሰው እሚረዳው ጽሁፍ ነው
በመጀመሪያ ደረጃ Freshman course ማለት ከ ASTU ውጪ ያሉ ሁሉም የ ኢትዮጵያ ዮኒቨርስቲዎች ለመጀመሪያ አመት ተማሪዎች እሚሰጡት course ነው
በ ሁለተኛ ደረጃ ከ 50 percent በታች ያመጡት ተማሪዎች እንደ ዮኒቨርስቲዎች የመቀበል አቅም ታይቶ በ ውጤታቸው ተመርጠው ወደ ዮኒቨርስቲ ከገቡ በኋላ ድጋሚ entrance ፈተና ወስደው ካለፍ የ ከፍተኛ ትምህርታቸውን ይጀምራሉ
ሶስተኛ ዶክተሩ እና ኢንጂነሩ አንድ አይነት የ freshman course አይወስዱም ለሚለው
ዶክተሩም ኢንጂነሩም የ freshman course ውጤታቸው ታይቶ entrance exam coc እሚባሉት ነገሮች ተወስደው ነው በ ውጤታቸው ዶክተር እና ኢንጂነር ብለን እምንለያየው ለዛ ነው Freshman course የተባለው ሁሉም አዲስ ገቢ ተማሪ department ከመግባቱ በፊት ስለሚወስደው
ከHigh school እስከ Campus አብረናችሁ ነን !
SHARE SHARE
╔════════════╗
JOIN: @QesemAcademy
JOIN: @QesemAcademy
╚════════════╝