የእግዚአብሔር የዘላለም እቅዱ ራሱን በሠዎች በኩል ለፍጥረት መግለጥ ነው። በሠዎች ውስጥ መኖርን ፈቀደ። ለዚህም ፈቃድ ማረጋገጫ የሚሆን ኪዳን በራሱ ደም አደረገልን። ስለዚህ አንለያይም ከከበረው ከክርስቶስ ደም የተነሳ አንድ ነን። መፅሀፍ ቅዱስ ማለት ይሄንን የዘላለም አላማ መዝግቦ የያዘ ውልና ሰነዳችን ነው። @Pure_Christianity 2.2K viewsedited 15:15