Get Mystery Box with random crypto!

ጠቃሚ የንጽጽር ቻናል

የቴሌግራም ቻናል አርማ peacechannel1 — ጠቃሚ የንጽጽር ቻናል
የቴሌግራም ቻናል አርማ peacechannel1 — ጠቃሚ የንጽጽር ቻናል
የሰርጥ አድራሻ: @peacechannel1
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 577
የሰርጥ መግለጫ

የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! በእኛና በእናንተ መካከል ትክክል ወደኾነች ቃል ኑ፡፡(እርሷም) አሏህን እንጅ ሌላን ላንገዛ፣ በእርሱም ምንንም ላናጋራ፣ ከፊላችንም ከፊሉን ከአሏህ ሌላ አማልክት አድርጎ ላይይዝ ነው፣በላቸው። እምቢ ቢሉም፦እኛ ሙስሊሞች መኾናችንን መስክሩ በሏቸው።3:64
የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! እውነቱን በውሸት ለምን ትቀላቅላላችሁ? እውነቱንም እናንተ የምታውቁ ስትኾኑ ለምን ትደብቃላችሁ?3:71

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

2

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-02-22 19:27:43 ዘሌዋውያን 21:9፤ የካህንም ልጅ ራስዋን #በግልሙትና ብታረክስ አባትዋን ታረክሰዋለች፤ #በእሳት #ትቃጠል

ዘሌዋውያን 20:14፤ ማናቸውም ሰው
#እናቲቱንና #ልጂቱን #ቢያገባ ርኵሰት ነው፤ በመካከላችሁ ኃጢአት እንዳይሆን እርሱና እነርሱ #በእሳት #ይቃጠሉ

ሴቶች በመጽሐፍ ቅዱስ፦
https://t.me/Wahidcom/1339

@askomame
@Wahidcom
@PeaceChannel1
1.8K views16:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-13 22:11:10 ሴት ልጅ በጋብቻ ጊዜ #ድንግልናዋ #ካልተገኘ በመጽሐፍ ቅዱስ ሕግ #በድንጋይ ተወግራ #ትገደላለች

ዘዳግም 22:20 ነገሩ ግን እውነት ቢሆን፥ በብላቴናይቱም
#ድንግልናዋ #ባይገኝ
21, ብላቴናይቱን ወደ አባትዋ ቤት ደጅ ያውጡአት፥ በእስራኤልም ዘንድ የማይገባውን ነገር አድርጋለችና፥ በአባትዋም ቤት
#አመንዝራለችና #የከተማዋ ሰዎች #እስክትሞት ድረስ #በድንጋይ #ይውገሩአት፤ እንዲሁም ክፉውን ነገር ከመካከልህ ታስወግዳለህ።

ዘዳግም 22:23, ማናቸውም ሰው
#ድንግልና ያላትን #ልጃገረድ ቢያጭ፥ ሌላ ሰውም በከተማ ውስጥ አግኝቶ ከእርስዋ ጋር #ቢተኛ
24, ሁለቱን ወደዚያች ከተማ በር አውጡአቸው፤
#ብላቴናይቱ #በከተማ ውስጥ #ሳለች #አልጮኸችምና፥ ሰውዮውም የባልንጀራውን ሚስት #አስነውሮአልና #እስኪሞቱ #ድረስ #በድንጋይ #ውገሩአቸው፤ እንዲሁም ክፉውን ነገር ከመካከልህ ታስወግዳለህ።

ዘሌዋውያን 21:9, የካህንም ልጅ ራስዋን
#በግልሙትና #ብታረክስ አባትዋን ታረክሰዋለች፤ #በእሳት #ትቃጠል

ማቴዎስ 5:21, ለቀደሙት፦
#አትግደል እንደ ተባለ ሰምታችኋል፤ #የገደለም ሁሉ #ፍርድ ይገባዋል።

ዘሌዋውያን 24:17
#ሰውንም እስኪሞት ድረስ #የሚመታ ፈጽሞ #ይገደል

ማቴዎስ 5:17, እኔ
#ሕግንና ነቢያትን #ለመሻር የመጣሁ #አይምሰላችሁ#ልፈጽም እንጂ #ለመሻር #አልመጣሁም
18, እውነት እላችኋለሁ፥ ሰማይና ምድር
#እስኪያልፍ ድረስ፥ #ከሕግ አንዲት የውጣ ወይም #አንዲት ነጥብ #ከቶ #አታልፍም#ሁሉ #እስኪፈጸም ድረስ።

ዘጸአት 22:20
#ከእግዚአብሔር #በቀር ለአንዳች አምላክ #የሚሠዋ ፈጽሞ #ይገደል וְהִרְג֧וּ ።

ስለ ሙርተድ ዝርዝር ማብራሮያ ይህን ይጫኑ፦
https://t.me/Wahidcom/2328

@Wahidcom
@PeaceChannel1
2.2K viewsedited  19:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-06 21:09:20 ኢየሱስ #ዝሙት የሰራችውን ሴት ለምን #በድንጋይ ወግሮ አልገደለም?

የዮሐንስ8:1-11 ላይ
#ኢየሱስ #ሊናገረው ይቅርና #የዮሐንስ ወንጌል ክፍል #አይደለም የትኛውም ቀዳማይ የግሪክ እደ-ክታባት #MSS ላይ ይህ ንግግር #አይገኝም ይህ ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ የተከተተው በ 382 በላቲን ቩልጌት ላይ ሲሆን ጨማሪውም #የሮሙ #ቢሾፕ #ጄሮም ነው ለተጨማሪ ማብራሪያ፦ https://t.me/Wahidcom/2356

ዮሐንስ8:3 ጻፎችና ፈሪሳውያንም በምንዝር
#የተያዘችን #ሴት ወደ እርሱ አመጡ በመካከልም እርሱዋን አቁመው፦
4 መምህር ሆይ ይህች
#ሴት #ስታመነዝር ተገኝታ ተያዘች
5
#ሙሴም እንደነዚህ ያሉት #እንዲወገሩ በሕግ #አዘዘን፤ አንተስ ስለ እርስዋ ምን ትላለህ? አሉት
6 የሚከሱበትንም እንዲያገኙ ሊፈትኑት ይህን አሉ ኢየሱስ ግን ጐንበስ ብሎ በጣቱ በምድር ላይ ጻፈ
7 መላልሰው በጠየቁት ጊዜ ግን ቀና ብሎ፦ ከእናንተ
#ኃጢአት የሌለበት አስቀድሞ በድንጋይ #ይውገራት አላቸው
8ደግሞም ጐንበስ ብሎ በጣቱ በምድር ላይ ጻፈ
9እነርሱም ይህን ሲሰሙ ሕሊናቸው ወቀሳቸውና ከሽማግሌዎች ጀምረው እስከ ኋለኞች አንድ አንድ እያሉ ወጡ፤ ኢየሱስም ብቻውን ቀረ ሴቲቱም በመካከል ቆማ ነበረች
10ኢየሱስም ቀና ብሎ ከሴቲቱ በቀር ማንንም ባላየ ጊዜ፦ አንቺ ሴት እነዚያ ከሳሾችሽ ወዴት አሉ? የፈረደብሽ የለምን? አላት
11እርስዋም፦ጌታ ሆይ አንድ ስንኳ አለች ኢየሱስም፦ እኔም አልፈርድብሽም ሂጂ ከአሁንም ጀምሮ ደግመሽ ኃጢአት አትሥሪ አላት

ማቴዎስ5:17 እኔ
#ሕግንና ነቢያትን #ለመሻር የመጣሁ አይምሰላችሁ፤ #ልፈጽም #እንጂ ለመሻር አልመጣሁም
18 እውነት እላችኋለሁ ሰማይና ምድር እስኪያልፍ ድረስ
#ከሕግ #አንዲት የውጣ ወይም #አንዲት #ነጥብ ከቶ አታልፍም ሁሉ #እስኪፈጸም ድረስ

@Wahidcom
@PeaceChannel1
2.2K views18:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-05 21:40:23 ዝሙት የሰራች ሴት በእሳት #የምትቃጠልበት ወይም #የምትወገርበትም ሕግ በመጽሐፍ ቅዱስ አለ

ዘሌዋውያን 21:9፤ የካህንም ልጅ ራስዋን
#በግልሙትና ብታረክስ አባትዋን ታረክሰዋለች፤ #በእሳት #ትቃጠል

ዘሌዋውያን 20:14፤ ማናቸውም ሰው
#እናቲቱንና #ልጂቱን #ቢያገባ ርኵሰት ነው፤ በመካከላችሁ ኃጢአት እንዳይሆን እርሱና እነርሱ #በእሳት #ይቃጠሉ

ዘዳግም 22:20, ነገሩ ግን እውነት ቢሆን፥ በብላቴናይቱም ድንግልናዋ ባይገኝ፥
21, ብላቴናይቱን ወደ አባትዋ ቤት ደጅ ያውጡአት፥ በእስራኤልም ዘንድ የማይገባውን ነገር አድርጋለችና፥ በአባትዋም ቤት አመንዝራለችና
#የከተማዋ #ሰዎች #እስክትሞት #ድረስ #በድንጋይ #ይውገሩአት፤ እንዲሁም ክፉውን ነገር ከመካከልህ ታስወግዳለህ።

ዘዳግም 22:23, ማናቸውም ሰው ድንግልና ያላትን ልጃገረድ ቢያጭ፥ ሌላ ሰውም በከተማ ውስጥ አግኝቶ ከእርስዋ ጋር ቢተኛ፥
24, ሁለቱን ወደዚያች ከተማ በር አውጡአቸው፤ ብላቴናይቱ
#በከተማ ውስጥ ሳለች #አልጮኸችምና፥ ሰውዮውም የባልንጀራውን ሚስት አስነውሮአልና #እስኪሞቱ #ድረስ #በድንጋይ #ውገሩአቸው፤ እንዲሁም ክፉውን ነገር ከመካከልህ ታስወግዳለህ።

@Wahidcom
@PeaceChannel1
1.6K views18:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-03 20:47:40 የገደለ ይገደላል፤ #የፈጣሪን ስም የሚሰድብ #ይገደላል#ጠንቋዮች #ይገደላሉ፤ አባቱን ወይም #እናቱን #የሚሰድብ #ይገደላል፤ ወንድሙንም ቆሮ የሚለውም ሁሉ #የገሃነመ #እሳት ፍርድ #ይገባዋል

ማቴዎስ5:21 ለቀደሙት፦
#አትግደል፡ እንደ ተባለ ሰምታችኋል፤ #የገደለም #ሁሉ #ፍርድ #ይገባዋል

ዘሌዋውያን24:17
#ሰውንም #እስኪሞት ድረስ የሚመታ #ፈጽሞ #ይገደል

ዘጸአት21:12 ሰው ሰውን
#ቢመታ #ቢሞትም፥ እርሱ #ፈጽሞ #ይገደል

ራእይ13:10 ይማረክ ዘንድ ያለው ማንም ቢኖር ወደ ምርኮነት ይሄዳል፤
#በሰይፍ #የሚገድል ማንም ቢኖር #ራሱ #በሰይፍ #እንዲገደል ይገባዋል። #የቅዱሳን ትዕግሥትና እምነት በዚህ ነው።

ማቴዎስ26:52 በዚያን ጊዜ ኢየሱስ እንዲህ አለው፦
#ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ #በሰይፍ #ይጠፋሉና ሰይፍህን ወደ ስፍራው መልስ

ማቴዎስ5:22 እኔ ግን እላችኋለሁ፥ በወንድሙ ላይ የሚቆጣ ሁሉ ፍርድ ይገባዋል፤ ወንድሙንም ጨርቃም የሚለው ሁሉ የሸንጎ ፍርድ ይገባዋል፤
#ደንቆሮ የሚለውም ሁሉ #የገሃነመ #እሳት ፍርድ #ይገባዋል

ዘሌዋውያን24:16
#የእግዚአብሔርንም ስም #የሚሰድብ ፈጽሞ #ይገደል፤ ማኅበሩም ሁሉ #ይውገሩት፤ መጻተኛ ወይም የአገር ልጅ ቢሆን፥ #የእግዚአብሔርን ስም #በሰደበ ጊዜ #ይገደል

ዘጸአት21:15
#አባቱን ወይም #እናቱን #የሚመታ ፈጽሞ #ይገደል
16, ሰውን
#ሰርቆ #ቢሸጥ፥ ወይም #በእጁ ቢገኝ፥ እርሱ ፈጽሞ #ይገደል
17,
#አባቱን ወይም #እናቱን #የሚሰድብ ፈጽሞ #ይገደል

ዘሌዋውያን20:27 ሰው ወይም ሴት
#መናፍስትን ቢጠሩ ወይም #ጠንቋዮች ቢሆኑ ፈጽመው #ይገደሉ#በድንጋይ #ይውገሩአቸው፤ ደማቸው በላያቸው ነው

ስለ ሚገደሉ ሰዎች ማብራሪያ ይህን ይጫኑ፦
https://t.me/Wahidcom/2978

@Wahidcom
@PeaceChannel1
1.4K views17:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-31 20:29:53 የአንዱ አምላክ እና የኢየሱስ ልዩነት

ዮሐንስ8:40 ነገር ግን አሁን
#ከእግዚእብሔር #የሰማሁትን #እውነት #የነገርኋችሁን #ሰው #ልትገድሉኝ ትፈልጋላችሁ፤ አብርሃም እንዲህ አላደረገም

ሆሴዕ11:9
#እኔ #አምላክ #ነኝ እንጂ #ሰው #አይደለሁምና፥ በመካከልህም ቅዱሱ ነኝና የቁጣዬን መቅሠፍት አላደርግም፥ ኤፍሬምንም አጠፋ ዘንድ አልመለስም፤ በመዓትም አልመጣም

ዘኍልቍ23:19 ሐሰትን ይናገር ዘንድ
#እግዚአብሔር #ሰው #አይደለም፥ ይጸጸትም ዘንድ #የሰው #ልጅ #አይደለም። እርሱ ያለውን አያደርገውምን? የተናገረውንስ አይፈጽመውምን?

ዮሐንስ5:27
#የሰው #ልጅም ስለ ሆነ ይፈርድ ዘንድ #ሥልጣን ሰጠው

ኢሳይያስ31:3 "
#ግብጻውያን #ሰዎች #እንጂ #አምላክ #አይደሉም፥ ፈረሶቻቸውም ሥጋ እንጂ መንፈስ አይደሉም፤"

ሐዋ. ሥራ2:22 የእስራኤል ሰዎች ሆይ፥ ይህን ቃል ስሙ፤ ራሳችሁ እንደምታውቁ፥
#የናዝሬቱ #ኢየሱስ እግዚአብሔር በመካከላችሁ #በእርሱ #በኩል ባደረገው #ተአምራትና #በድንቆች #በምልክቶችም ከእግዚአብሔር ዘንድ ለእናንተ የተገለጠ #ሰው #ነበረ

1 ጢሞቴዎስ2:5
#አንድ #እግዚአብሔር #አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም #ሰው #የሆነ #ክርስቶስ #ኢየሱስ #ነው

ሚልክያስ3:6
#እኔ #እግዚአብሔር #አልለወጥም፤ እናንተ የያዕቆብ ልጆች ሆይ፥ ስለዚህ የጠፋችሁ አይደላችሁም

ማርቆስ10:18
#ኢየሱስም፦ ስለ ምን #ቸር ትለኛለህ? #ከአንዱ #ከእግዚአብሔር #በቀር #ቸር ማንም #የለም

ሉቃስ6:12 በነዚህም ወራት
#ይጸልይ ዘንድ ወደ ተራራ ወጣ፥ #ሌሊቱንም #ሁሉ ወደ #እግዚአብሔር #ሲጸልይ #አደረ

እውን ኢየሱስ አምላክ ነውን? ዝርዝር ማብራሪያ፦
https://t.me/Wahidcom/1147

@Wahidcom
@PeaceChannel1
1.5K viewsedited  17:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-24 22:17:48 አንድ ሰው ከአንዱ #አምላክ ሌላ #እናምልክ ካለ ወይም #ካመለከ #በመጽሐፍ ቅዱስ ሕግ #በድንጋይ #ተወግሮ #ይገደላል

ዘዳግም13:6-7 የእናትህ ልጅ ወንድምህ ወይም ወንድ ልጅህ ወይም ሴት ልጅህ ወይም በብብትህ ያለች ሚስትህ ወይም እንደ ነፍስህ ያለ ወዳጅህ በስውር፦ ና፥ ሄደን ከምድር ዳር ጀምሮ እስከ ምድር ዳር ድረስ ወደ አንተ የቀረቡት ከአንተም የራቁት አንተን ከብበውህ ያሉ አሕዛብ ከሚያመልኩአቸው
#አማልክት፥ አንተም አባቶችህም የማታውቋቸውን ሌሎች #አማልክት #እናምልክ፡ ብሎ ቢያስትህ፥ እሺ #አትበለው
8 አትስማውም፤
#ዓይንህም #አይራራለት#እትማረውም#አትሸሽገውም
9 ነገር ግን
#ፈጽመህ #ግደለው፤ እርሱን #ለመግደል በፊት የአንተ እጅ፥ ከዚያም በኋላ የሕዝቡ ሁሉ እጅ በላዩ ትሁን።
10 ከግብፅ ምድር ከባርነት ቤት ካወጣህ ከአምላክህ ከእግዚአብሔር ሊያርቅህ ወድዶአልና
#እስኪሞት #ድረስ #በድንጋይ #ውገረው

ዘዳግም17:3, ሄዶም ሌሎች አማልክትን
#ያመለከ፥ እኔ ላላዘዝኋቸው ለፀሐይና ለጨረቃ ለሰማይም ሠራዊት ሁሉ #የሰገደ #ቢገኝ
4
#ቢያወሩልህም #ብትሰማም፥ ያንን ፈጽመህ #መርምር፤ እነሆም፥ #እውነት ቢሆን፥ በእስራኤልም መካከል እንዲህ ያለ ርኵሰት እንደ ተሠራ እርግጥ ሆኖ ቢገኝ፥
5 ይህን ክፉ ነገር የሠሩትን ያን
#ወንድ ወይም ያችን #ሴት ወደ በርህ ታመጣቸዋለህ፥ #እስኪሞቱም #ድረስ #በድንጋይ #ትወግራቸዋለህ

በውግራት ስለ ሚገደሉ ሰዎች ዝርዝር ይህን ይጫኑ፦
https://t.me/Wahidcom/2355

2:256,
#በሃይማኖት #ማስገደድ #የለም፡፡ ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ #ተገለጠ፡፡ #በጣዖትም #የሚክድ እና በአሏህ የሚያምን ሰው ለእርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ፡፡ አሏህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡

@Wahidcom
@PeaceChannel1
1.8K viewsedited  19:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-23 22:11:47 ዓሥርቱ ትእዛዛት በመጽሐፍ ቅዱስ እና በቁርኣን

ዘጸአት 20:1, እግዚአብሔርም ይህን ቃል ሁሉ እንዲህ ብሎ ተናገረ፦
2, ከግብፅ ምድር ከባርነት ቤት ያወጣሁህ እግዚአብሔር አምላክህ
#እኔ #ነኝ
3,
#ከእኔ #በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ።
4፤ በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ፥
#የተቀረጸውንም #ምስል ለአንተ #አታድርግ
5,
#አትስገድላቸው#አታምልካቸውምም፤ በሚጠሉኝ እስከ ሦስተኛና እስከ አራተኛ ትውልድ ድረስ የአባቶችን ኃጢአት በልጆች ላይ የማመጣ፤
6 ,ለሚወድዱኝ፥ ትእዛዜንም ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን የማደርግ እኔ እግዚአብሔር አምላክህ ቀናተኛ አምላክ ነኝና።
7, የእግዚአብሔርን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ፤ እግዚአብሔር ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አያነጻውምና
8 ,የሰንበትን ቀን ትቀድሰው ዘንድ አስብ
9, ስድስት ቀን ሥራ ተግባርህንም ሁሉ አድርግ፤
10, ሰባተኛው ቀን ግን ለእግዚአብሔር ለአምላክህ ሰንበት ነው፤ አንተ፥ ወንድ ልጅህም፥ ሴት ልጅህም፥ ሎሌህም፥ ገረድህም፥ ከብትህም፥ በደጆችህም ውስጥ ያለ እንግዳ በእርሱ ምንም ሥራ አትሥሩ
11, እግዚአብሔር በስድስት ቀን ሰማይንና ምድርን፥ ባሕርንም፥ ያለባቸውንም ሁሉ ፈጥሮ በሰባተኛው ቀን ዐርፎአልና፤ ስለዚህ እግዚአብሔር የሰንበትን ቀን ባርኮታል ቀድሶታልም።
12,
#አባትህንና #እናትህን #አክብር እግዚአብሔር አምላክህ በሚሰጥህ ምድር ዕድሜህ እንዲረዝም።
13,
#አትግደል
14,
#አታመንዝር
15,
#አትስረቅ
16, በባልንጀራህ ላይ
#በሐሰት #አትመስክር
17, የባልንጀራህን ቤት አትመኝ፤ የባልንጀራህን ሚስት ሎሌውንም ገረዱንም በሬውንም አህያውንም ከባልንጀራህ ገንዘብ ሁሉ ማናቸውንም አትመኝ።

@Wahidcom
@PeaceChannel1
1.5K views19:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-23 04:21:08 ታቦቱ እና ጽላቱ የት ገባ?

በዓለማችን ታሪክ ላይ ታቦቱ በባቢሎን ምርኮ ጊዜ እንደጠፋ ተዘግቧል በተጨማሪ እዝራ ሱቱኤል ታቦቱ በባቢሎን ምርኮ ጊዜ እንደተማረከና እንደጠፋ ተዘግቧል

ዕዝራ ሱቱኤል9፥21-23 ቤተ መቅደሳችን እንደፈረሰ አታይም? ግናይቱ እንደጠፍች ምስጋና እንደቀረ ዘውዳችን እንደወደቀ ተድላ ደስታችን እንደጠፍ የህጋች ማደሪያ
#ታቦተ ፅዮን #እንደተማረከች ንዋየ ቅዱሳት አንዳደፉ ምልኮታችን እንደቀረ። ከዚህ ሁሉ የሚበልጥ #ታቦተ #ፅዮን #እንደጠፍች #ቀረች፤ ከእሷም ንዋየ ቅድሳቱ ተማርኮ ሄደ በጠላቶቻችን በባቢሎን እጅ ወደቅን

2ኛዕዝራ1፥54-56 እግዚአብሔርን የሚያገለግሉበት ንዋይ ቅድሳቱን ጥቃቅኑንም እና ታላላቁንም ዕቃ ሁሉ የእግዚአብሔር ማደሪያ ታቦትንም ከቤተ መንግሥት ዕቃ ቤትም ያለውን ሣጥኑን ሁሉ ማርከው ወደ ባቢሎን ወሰዱ። የእግዚአብሔር
#ማደሪያ ቤተ መቅደስንም አቃጠሉ የኢየሩሳሌምንም ቅጽሯን አፈረሱ ግምቧን በእሣት አቃጠሉ። በውጭ ያለውን ያማረውንም ዕቃዋን ሁሉ አጠፉ እግዚአብሔር በኤርምያስ አፍ የተናገረው ይደርስ ዘንድ

ተረፈ ኤርሚያስ8፥13 ባሮክ እና ኤርምያስም ወደ ቤተ መቅደስ ገቡ የሚያገለግሉበትን ዕቃ ሁሉ ጌታ እንዳዘዛቸው
#ለምድር #ሰጧት #ምድርም ያን ጊዜ #ተቀብላ #ዋጠችው

የአገራችን ታሪክ የተፋለሰ መሆኑን የምናውቀው ይህ ጥቅስ ታቦተ ጽዮን በባቢሎናውያን እንደጠፋች መናገሩ ነው ከዚያም ባሻገር ከሰለሞን 400 ዓመት በኋላ በኢዮስያስ ዘመነ-መንግሥት ታቦቱ በኢየሩሳሌም መኖሩን 2ዜና ላይ ተዘግቧል

2ዜና35:3 እስራኤልንም ሁሉ ያስተምሩ ለነበሩት፥ ለእግዚአብሔርም ለተቀደሱት ሌዋውያን እንዲህ አለ፦ ቅዱሱን
#ታቦት የእስራኤል ንጉሥ የዳዊት ልጅ ሰሎሞን በሠራው ቤት ውስጥ አኑሩት፤ ከዚህም በኋላ በትከሻችሁ ላይ #ሸክም አይሆንባችሁም

@PeaceChannel1
561 views01:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-21 22:01:06 ለታቦት ለምን ትሰግዳላችሁ?

ዘሌዋውያን 26:1 እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝና ለእናንተ
#ጣዖት #አታድርጉ#የተቀረጸም ምስል ወይም ሐውልት አታቁሙ፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ #የተቀረጸ #ድንጋይ #አታኑሩ

ዘጸአት23:24,
#ለአማልክቶቻቸው #አትስገድ፥ አታምልካቸውም፤ እንደ ሥራቸውም አትሥራ፤ ነገር ግን ፈጽመህ #አፍርሳቸው#ሐውልቶቻቸውንም #ሰባብራቸው

ዘጸአት20:4 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ፥
#የተቀረጸውንም #ምስል ለአንተ #አታድርግ
5,
#አትስገድላቸው#አታምልካቸውምም፤ በሚጠሉኝ እስከ ሦስተኛና እስከ አራተኛ ትውልድ ድረስ የአባቶችን ኃጢአት በልጆች ላይ የማመጣ፤
6፤ ለሚወድዱኝ፥ ትእዛዜንም ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን የማደርግ እኔ እግዚአብሔር አምላክህ ቀናተኛ አምላክ ነኝና

መዝሙር97:7
#ለተቀረጸ #ምስል #የሚሰግዱ ሁሉ፥ #በጣዖቶቻቸውም የሚመኩ ይፈሩ፤ መላእክቱ ሁሉ፥ ስገዱለት።

ኢሳይያስ44:15 ለሰውም ማገዶ ይሆናል፤ ከእርሱም ወስዶ ይሞቃል፥ አንድዶም እንጀራ ይጋግርበታል፤ ከእርሱም አምላክ አበጅቶ
#ይሰግድለታል#የተቀረጸውንም #ምስል #ሠርቶ በእርሱ ፊት #ይንበረከካል

17, የቀረውንም እንጨት አምላክ አድርጎ ምስል ይቀርጽበታል፤ በፊቱም
#ተጐንብሶ #ይሰግዳል ወደ እርሱም #እየጸለየ፦ አምላኬ ነህና አድነኝ ይላል
18, አያውቁም፥ አያስቡም፤ እንዳያዩ ዓይኖቻቸውን፥ እንዳያስተውሉ ልቦቻቸውን
#ጨፍነዋል
19, በልቡም ማንም አያስብም፦ ግማሽዋን በእሳት አቃጥያለሁ፥ በፍምዋም ላይ እንጀራን ጋግሬአለሁ፥ ሥጋም ጠብሼ በልቻለሁ፤ የቀረውንም አስጸያፊ ነገር አደርጋለሁን? ለዛፍስ ግንድ እሰግዳለሁን? እንዲልም
#እውቀትና #ማስተዋል የለውም

@Wahidcom
@PeaceChannel1
1.4K views19:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ