በ2ኛው የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የሥራ ጉባኤ አሸናፊ የሆኑ ሦሥት ምርጥ የንግድ ሥራ ሃሳቦች፦
1ኛ. በፀሀይ ብርሃን የሚሰራና ተጨማሪ
አገልግሎቶች የተገጠሙለት ዊልቼር
• የፈጠራ ሃሳቡ ባለቤት ናትናኤል ታከለ።
• ፈጠራው ወደ አገልግሎት ሊለወጥ የሚችል፡፡
2ኛ. በሀገር ውስጥ የሚመረት የሊዝ ማሽን
• የፈጠራ ሃሳቡ ባለቤት ፉአድ መሀመድ።
• ሥራ ላይ የዋለና የውጪ ምንዛሪን በማስቀረት ለአምራቾች ተደራሽ የሚሆን።
3ኛ. ከብቶች፣ በጎች እና ፍየሎች መንታ መንታ እንዲወልዱ የሚያደርግ ግኝት
• የሃሳቡ ባለቤት የእንስሳት ሀኪም አዲሱ ወርቁ
• ከዕጽዋት የተቀመመና ውጤታማነቱ የተፈተሸና እውቅና ያገኘ።
የሥራ ፈጠራ ሃሳብ አሸናፊዎቹ ለእያንዳንዳቸው 260 ሺህ ብር ተበርክቶላቸዋል።