በ2014 (2021/22) በጀት ዓመት ማለቂያ የኢትዮጵያ የፋይናንስ ሴክተር እውነታዎች፦
የባንኮች ብዛት = 30
የባንክ ቅርንጫፎች ብዛት = 8944
ጠቅላላ የባንኮች ካፒታል = 199.1 ቢሊዮን ብር
ጠቅላላ የባንኮች ሀብት = 2.4 ትሪሊዮን ብር
ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘብ = 1.7 ትሪሊዮን ብር
የሞባይል ባንኪንግ ተጠቃሚዎች ብዛት = 16.3 ሚሊዮን
የዴቢት ካርድ ተጠቃሚዎች ብዛት = 30.7 ሚሊዮን
የሞባይል ገንዘብ ተጠቃሚዎች ብዛት = 43.3 ሚሊዮን
የኤቲኤሞች ብዛት = 6902
የፖስ ብዛት = 11,760
የኢንሹራንስ ተቋማት ብዛት = 18
የማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት ብዛት = 40
ምንጭ፦ CBE