#breaking_news የአልቃይዳው መሪ አይማን አል ዘዋሪ በአሜሪካ አየር ጥቃት ተገደሉ የቀድሞውን መሪ ኦሳማ ቢላደንን በመተካት የሽብር ቡድኑ ሲመሩ የነበሩት ትውልደ ግብፃዊው የሽብር ቡድኑን ቁልፍ መሪዎችን ኢላማ በማድረግ በተፈፀመ የድሮን ጥቃት ነው አፍጋኒስታን ውስጥ መገደላቸውን እነ ሲኤንኤን ስፑትኒክን ጨምሮ አለማቀፍ ሚድያዎች መዘገባቸውን ዘናይል ፅፏል 68 viewsBekele Ejeta, edited 23:25