“30" የመፅሐፍ ቅዱስ ትዛዛት፦! "---------------------------------" 1:-እርስ በርሳችሁ አትጣሉ::(ዘፍ 45:24) 2:_እርስ በርሳችሁ ሐሰት አትነጋገሩ::(ዘሌ 19:11) 3:_እርስ በርሳችሁም ተስማሙ::(ማር 9:50) 4:_እርስ በርሳችሁ አታንጎራጉሩ::(ዮሐ 6:43) 5:_እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ::(ሮሜ 12:10) 6:_እርስ በርሳችሁ ተከባበሩ::(ሮሜ 12:10) 7:_እርስ በርሳችሁ በአንድ ሀሳብ ተስማሙ::(ሮሜ 12:16) 8:_እርስ በርሳችሁ ከመዋደድ በቀር ለማንም እዳ አይኑርባችው::(ሮሜ 13:8) 9:_እርስ በርሳችሁ በአንድ ሐሳብ መሆንን ይስጣችሁ::(ሮሜ 15:5-6) 10:_እርስ በርሳችሁ ተቀባበሉ::(ሮሜ 15:7) 11:_እርስ በርሳችሁ ሰላምታ ተሰጣጡ::(ሮሜ 16:16) 12:_እርስ በርሳችሁ አትከላከሉ::(1ኛ ቆሮ 7:5) 13:_እርስ በርሳችሁ ተጠባበቁ::(1ኛ ቆሮ 11:33) 14:_እርስ በርሳችሁ እንደ ባሪያወች ሁኑ::(ገላ 5:13) 15:_እርስ በርሳችሁ እንዳትጠፍፉ ተጠንቀቁ::(ገላ 5:15) 16:_እርስ በርሳችሁ በፍቅር ታገሱ::(ኤፌ 4:2) 17:_እርስ በርሳችሁ ቸሮችና ሩህሩሆች ሁኑ::(ኤፌ 4:32) 18:_እርስ በርሳችሁ ተነጋገሩ፤ለጌታ በልባችሁ ተቀኙና ዘምሩ::(ኤፌ 5:19) 19:_እርስ በርሳችሁ ትዕግስትን አድርጉ::(ቆላ 3:13) 20:_እርስ በርሳችሁ አስተምሩና ገስፁ::(ቆላ3:16) 21:_እርስ በርሳችሁ በዚህ ቃል ተፅናኑ::(1ኛ ተሰ 4:18) 22:_እርስ በርሳችሁ ተመካከሩ::(1ኛ ተሰ 5:11) 23:_እርስ በርሳችሁ በሰላም ሁኑ::(1ኛ ተሰ5:12-13) 24:_እርስ በርሳችሁ ለሁሉም መልካሙን ለማድረግ ትጉ::(1ኛ ተሰ 5:15) 25:_እርስ በርሳችሁ ተመካከሩ::(ዕብ 3:13) 26:_እርስ በርሳችሁ አትተማሙ::(ያዕቆ 4:11) 27:_እርስ በርሳችሁ በሐጥያታችሁ ተናዘዙ::(ያዕቆ 5:16) 28:_እርስ በርሳችሁ እንግድነትን ተቀባበሉ::(1ኛ ጴጥ 4:9) 29:_እርስ በርሳችሁ አገልግሉ::(1ኛ ጴጥ 4:10) 30:_እርስ በርሳችሁ እየተዋደዳችሁ ትህትናን እንደ ልብስ ታጠቁ::(1ኛ ጴጥ5:5) #አምላካችን እንደ ቃሉ እንኖር ዘንድ ፍቅር፣ሰላም አንድነትን ያድለን!!! "የጌታ የእየሱስ ክርስቶስ ፀጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ህብረት ከሁላችን ጋር ይሁን::አሜን 2ኛ ቆሮ 13:14 #shear ..... Join @ortodoxslijoch 7.4K views03:40