8/07/16 ዓ.ም ቅድስት በዕለቱ ቅዳሴ ሰዓት የሚነበቡ መልዕክታት፣ወንጌልና ምስባክ፡፡ የዕለቱ ምስባክ፦ መዝ ፺፭፥፭ እግዚአብሔርሰ ሰማያተ ገብረ አሚን ወሠናይት ቅድሜሁ ቅድሳት ወዕበየ ስብሐት ውስተ መቅደሱ ትርጉም፦ እግዚአብሔር ግን ሰማያትን ፈጠረ እምነትና በጎነት በፊቱ ናቸው ቅድስና እና የክብር ገናንነት በመቅደሱ ውስጥ ናቸው። የዕለቱ ወንጌል፦ ማቴ ፮፥፲፯ - ፳፭ ቅዳሴ፦ ዘኤጲፋንዮስ @ortodoxmezmur @ortodoxmezmur @ortodoxmezmur 14.7K viewsedited 12:27