Get Mystery Box with random crypto!

Ethio Muslim Media Network🕘

የቴሌግራም ቻናል አርማ one_religion1ummah1book1flag — Ethio Muslim Media Network🕘 E
የቴሌግራም ቻናል አርማ one_religion1ummah1book1flag — Ethio Muslim Media Network🕘
የሰርጥ አድራሻ: @one_religion1ummah1book1flag
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.51K
የሰርጥ መግለጫ

Ethio Muslim Media Network !
ሁሉም ከሃዲ ሚያለቅስለት ሚዲያ አለ ሙስሊም ግን ሚያለቅስለት ሚዲያ የለም!
ለጥያቄ ና ለአስታየት👉
@Abdu623

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

2

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-08-31 22:18:07
ባይብል ተበርዟል የአምላክ ቃል አይደለም የምንለው በምክንያት ነው።

ﻓَﻮَﻳْﻞٌ ﻟِّﻠَّﺬِﻳﻦَ ﻳَﻜْﺘُﺒُﻮﻥَ اﻟْﻜِﺘَﺎﺏَ ﺑِﺄَﻳْﺪِﻳﻬِﻢْ ﺛُﻢَّ ﻳَﻘُﻮﻟُﻮﻥَ ﻫَٰﺬَا ﻣِﻦْ ﻋِﻨﺪِ اﻟﻠَّﻪِ ﻟِﻴَﺸْﺘَﺮُﻭا ﺑِﻪِ ﺛَﻤَﻨًﺎ ﻗَﻠِﻴﻼً ۖ ﻓَﻮَﻳْﻞٌ ﻟَّﻬُﻢ ﻣِّﻤَّﺎ ﻛَﺘَﺒَﺖْ ﺃَﻳْﺪِﻳﻬِﻢْ ﻭَﻭَﻳْﻞٌ ﻟَّﻬُﻢ ﻣِّﻤَّﺎ ﻳَﻜْﺴِﺒُﻮﻥَ

ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት (ኃጢኣት) ወዮላቸው፡፡
88 views19:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 21:05:10 መጥፎ ነጋዴዎች ማለት እንዲህ አይነት ጊዜን እየጠበቁ እቃዎችን በመደበቅና ከልክ በላይ ዋጋ በመጨመር የሚሸጡ ሰወች ናቸው።

ነጋዴዎች አላህን ልትፈሩ ይገባል !!
143 views18:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 17:30:41 የአውሮፓ ወንዶች የማይገረዙት፤ ኢትዮጵያን ጨምሮ በአፍሪካ የሚገረዙት ለምንድን ነው?

የወንድ ልጅ ግርዛት በአውሮፓ አገራት ውስጥ የተለመደ አይደለም።

በአፍሪካ እና በአሜሪካ እንዲሁም የእስልምና እምነት በሚከተሉ አገራት ውስጥ ደግሞ የወንድ ልጅ ግርዛት ከባሕልና ከእምነት ጋር የተቆራኘ ነው።

ለምሳሌ በጋዛ ሰርጥ ያሉ 99.9 በመቶ ወንዶች ተገርዘዋል። በሞሮኮና በአፍጋኒስታንም እንዲሁ ከ99 በመቶ በላይ ወንዶች የተገረዙ ናቸው።

ዎርልድ ፖፑሌሽን ሪቪው የተሰኘው ገፅ እንደሚጠቁመው በኢትዮጵያ ከ92 በመቶ በላይ ወንዶች የተገረዙ ናቸው። በኤርትራ ደግሞ ቁጥሩ ከ97 በመቶ በላይ ነው።

በተቃራኒው በአውሮፓ እና በደቡብ አሜሪካ አገራት የወንድ ልጅ ግርዛት በመቶኛ ሲሰላ ከዜሮ በታች ነው።

ግርዛት ከወንድ ልጅ ብልት ላይ ሸለፈት አሊያም በእንግሊዝኛ ፍርስኪን የተሰኘው ቆዳ የሚለይበት ዘዴ ነው።

ለመሆኑ ይህ የሆነበት ምክንያት እና የግርዛት ጥቅሙ ምንድነው? ጉዳትስ ይኖረው ይሆን?

ዶክተር በዕደ ለማ በአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታል የሽንት ቧንቧ እንዲሁም የወንዶች የመራቢያ አካላት ስፔሻሊስት [ዩሮሎጂስት] ናቸው።

የግርዛት ጥቅሙ ምን ይሆን? ዶክተር በዕደ እንዲመልሱ ያቀረብንላቸው ጥያቄ ነው።

"ምንድነው ጥቅሙ? በተለይ ንፅሕናን በሚገባ መጠበቅ በማይችል ማኅበረሰብ ውስጥ የተገረዙ ወንዶች እስከ ካንሰር ድረስ ከሚያደርስ ‘ኢንፌክሽን’ ለመከላከል ሊጠቅማቸው ይችላል።"

ዋናው የግርዛት ጥቅሙ ይህ ነው ይላሉ ዶክተሩ። በተለይ ከሸለፈት ጋር በተያያዘ ለሚመጡ በሽታዎች ግርዛት አንዱ መከላከያ ነው።

ዶክተር በዕደ ግርዛት በምዕራቡ ዓለም ብዙ ተቀባይነት የሌለው ከሃይማኖት እና ከባሕል ተፅዕኖ ወጣ ያለ በመሆኑ እንደሆነ ያስረዳሉ።

ቫቲካን ከዓለም አገራት በጣም ዝቅተኛው የተገረዙ ወንዶች ያሉባት እንደሆነች መረጃዎች ያሳያሉ።

በሕክምናው ዓለም እንደምሳሌ በምትነሳው ደቡብ አሜሪካዊቷ ኩባ የወንድ ልጅ ግርዛት ከመቶኛ ሲታይ 0.10 ነው።

በፖርቹጋል 0.6%፣ በጃፓን 9%፣ ፈረንሳይ 14%፣ በዩናይትድ ኪንግደም ደግሞ 20 በመቶ ነው።

በዚህ የአገራት ደረጃ ምደባ ላይ ብዙ የተገረዙ ወንዶች ያሉባቸው ሰፊ እስልምና እምነት ተከታይ የሚገኝባቸው አገራት ናቸው።

ከዚያ ባለፈ እንደ ኤርትራ እና ናይጄሪያ እንዲሁም ኢትዮጵያን የመሳሰሉ የአፍሪካ አገራት ከ90 በመቶ በላይ ወንዶች የተገረዙባቸው ናቸው።

አውሮፓውያን አገራት ምንም እንኳ የክርስትና እምነት ቢከተሉም ግርዛት ሃይማኖታዊ ግዴታ ተደርጎ አይወሰድም ይላሉ ዶክተር በዕደ።

"በሃይማኖትም በሳይንስም ድጋፍ ስሌለው ብዙዎቹ አይገረዙም። እንዲያውም አንዳንድ ቦታዎች ግርዛት ክልክል ነው።"

ምንጭ ቢቢሲ
212 views14:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 17:19:52 ሰው ግን በማይመለከተው ጉዳይ ለምን ጥልቅ ይላል

__ብራዚል ውስጥ ሽንቴ የዋቃ መንፈስ አለበት ብሎ ተከታዩን በተለይ ሴቶችን ስያግት የነበረ ነብይ እንደነበር ሰምተናል
__ናይጄሪያ ውስጥ የጌታ መንፈስ እላዬ ላይ ሰፍሮ ሳር እንድትነሉ አዞኛል ብሎ ተከታዩን ሳር ያስጋጠ ፓስተር ነበር
__በቅርቡ የሆነ ሐገር ላይ እራሱን በአንሶላ አስሮ በኮርኒስ ቀዳዳ ሾልኮ ወደ ጌታ ሄጃለሁ ብሎ ምእመኑን እንባ እያራጨ ሲሰናበት አይተናል
__ እዚሁ አፍሪካ ውስጥ ድንግልናችሁ ይመለሳል በሚል ፓስተሮቹ መዘፍዘፊያ ላይ ሴቶችን ራቁታቸውን አሰወቀምጠው መደሰቻቸውን ሲያጥቡ አይተናል " ይሄን እንኳን እኔም የጌታ ፀጋው አርፎብኝ ባደርገው ደስ ይለኛል "

ሌላም ሌላም ዘግናኝ ተአምራት ያየን ሰዎች ነን
እኛው ጋ ከእየሱስ ጋር ተደባድባለሁ ያለን ፓስተር በቅርቡ ብቅ ብሎ አልነበር

እዚሁ እኛ ሐገር ሲመጣ ምንድነው የሚያንጫጫችሁ
መንጋው ካመነበት እንኳን ላቡን የጠረገበትን ሶፍት አይደለም ካካውን ያሟሸበትን ወረቀት ቢያጣጥም ምን ችግር አለው
ዋናው ነገር ነብዩ እና ተከታዩ መግባባት መተማመን መናበብ ነው

ሆ ይህ ነብይ እኮ ስንት ተአምራትን ያሳየን ሰው ነው
የሱን ሰበካ በቲቪ ያዩ ሴቶች ሁሉ ያስረገዘ ሰው ነው
ይሄን ያለው እራሱ ነው " አሁን ይሄን ሰበካ በቲቪ የሚሰሙ ሴቶች ሁሉ ያረግዛሉ" ያላው

ዝም ብላችሁ በሰው እምነት ገብታችሁ አትዘላብዱ
አማኙ አምኖ ከተቀበለ መብታቸው መሰለኝ
መሆን ያለበት ይሄ ላቡን የጠረገበትን ሶፍት በልቶ ኩላልቴን ዳንኩ ያለውን ሰው ፈልጎ ነገሩን ማጥናትና ሌሎች በዚህ በሽታ የሚሰቃዩ ታማሚዎችንም ወስዶ ይሄን ሶፍት በአዋዜ እንዲያጣጥሙ ማድረግ ነው

ለማንቻውም የፓስተር ዳዊት ወንድም የሚያዘጋጀውን ፕሮግራም አድምጡ እዛ ላይ ብዙ ተአምራት ውሃ ሲበላቸው ታያላችሁ

ለማንኛውም አልሃምዱሊላህ በሉ ማያሰሙን ጉድ የለም!

@one_religion1ummah1book1flag
190 views14:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 17:19:39
176 views14:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 16:55:29 ወደፊት እኮ 4 ማግባት ግዴታ ሊሆንብን ነው ኦገን
ያው ዝሙት ከሚስፋፋ
183 viewsedited  13:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 16:22:24 ሰው ከመከራ ካልተማረ በምን ሊማር ይችላል?
ሰላም ሰላም ሰላም አማራጭ የሌለው ምርጫ ይሁን።
197 views13:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 13:17:39
አሁን ይሄ እንሽላሊት ምኑነዉ ቢስሚላህሂ ሚለዉ ደግነቱ ከጀግኖች መልስ እየተሰጠበት ነዉ።
230 views10:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 12:52:32 ካድሬዎች ወለየዉን ዳግም ማንጓጠጥ ጀምረዋል! እንደ አፋር እና ጎንደሬ አልጀገነም፣ቤቱን ዘግቶ ይሮጣል እያሉ ማብጠልጠል ይዘዋል! "ለምን አትሞትልንም?" እያሉት ነው! ዲያቆን ዳንኤል ያኔ ሲል እንደነበረው!
226 views09:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 12:24:09
#Update

የኢፌዴሪ መንግስት ህወሓት በዋግ፣ በወልቃይት አቅጣጫና በሱዳን ድንበር (አማራ ክልል) አካባቢ ወረራ ከፍቷል ሲል አሳወቀ።

ከደቂቃዎች በፊት መግለጫ ያወጣው የኢፌዴሪ መንግስት ፤  " ሕወሐት በምሥራቅ አማራ በኩል በቆቦና አካባቢው የከፈተው ወረራ በጀግናው የመከላከያ ሠራዊትና በደጀኑ ሕዝብ ጠንካራ የመከላከል ብቃት የተነሣ ባሰበው ልክ አልሄደለትም " ብሏል።

በዚህ ምክንያት ወረራውን ወደ ሌሎች አካባቢዎች እያስፋፋ ነው ብሏል።

ህወሓት በዋግ፣ በወልቃይት አቅጣጫና በሱዳን ድንበር አካባቢ ወረራ መክፈቱን የገለፀው የኢፌዴሪ መንግስት ወራራውን የሀገር መከላከያ ሠራዊት በተሟላ ዝግጅትና በጽኑ ቁመና እየተከላከለ ይገኛል ብሏል።

ዛሬም ድረስ ለሰላም አማራጮች የተዘረጉ እጆች አልታጠፉም ያለው የኢፌዴሪ መንግስት ይህ ለሰላም የተዘረጋው እጅ በሕወሐት ዕብሪታዊ ወረራ ምክንያት እንዳይታጠፍ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የሚቻለውን ያድርግ ሲል አሳስቧል።

" ወገን የሆነው የትግራይ ሕዝብም ይሄንን የዕብሪት ወረራ በማውገዝ ሕወሓት ከሚያስከትልበት መከራ ራሱን ነጻ ያውጣ " ሲል ጥሪ አቅርቧል።

tikvahethiopia
242 viewsedited  09:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ