በመከራቸዉ ጊዜ በማለዳ ወደ እኔ ይገስግሳሉ እንዲህም ይላሉ፥ ኑ ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር እንመለስ እርሱ ሰብሮናልና እርሱም ይፈዉሰናል እርሱ መትቶናልና እርሱም ይጠግነናል ከሁለት ቀን በኋላ ያድነናል በሦስተኛዉም ቀን ያስነሳናል! ትንቢተ ሆሴዕ፤6፤1-3 @Nkuyemedankenzare 759 views15:20