ፌደራል መንግስቱን ጨምሮ የትግራይና የኦሮሚያ ክልል መንግስታት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንን እያፈረሱ ነው ንሥር ብሮድካስት ሐምሌ 17/2015 የፌዴራል መንግሥት፣ የትግራይና የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥታት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ለማፍረስ የሚያደርጉት ግልጽና ስውር እንቅስቃሴ ይቅርታ የማያሰጥ ሀገር የማፍረስ ተልዕኮ ነው ሲል እናት ፓርቲ ገልጿል። ወቅታዊ፤ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት Youtube :- https://www.youtube.com/channel/UC9yOQepDMiEq7xHUodXo0kQ FaceBook Page 1 : https://www.facebook.com/Nisirbroadcast FaceBook Page 2: https://www.facebook.com/Nisirmereja Telegram: https://t.me/nisirbroadcasting Website: https://nisirbroadcasting.com ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን። 2.5K views12:45