የአብይ አህመድ ሰራዊት ደምበጫ ተኩስ በመክፈት ከ5 በላይ ሰላማዊ ሰወችን መግደሉ ተገልጿል ንሥር ብሮድካስት ሰኔ 5/2015 ዛሬም በ5/10/2015 ደግሞ የጥፋት ዘመቻውን ወደ ጅጋ ከተማ በማስፋቱ የጅጋ ህዝብ ገንፍሎ በመውጣት ቁጣውን እየገለጸ ይገኛል። ከዚህ ጋር ተያይዞ የአብይ አህመድ ሰራዊት በሰላማዊ የአማራ ህዝብ ላይ የከፈተውን ጦርነት ህዝብ በጋራ ተባብሮ ሊገታው እንደሚገባ በርካቶች እየተናገሩ ነው። ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos FaceBook Page 1 : https://www.facebook.com/Nisirbroadcast FaceBook Page 2: https://www.facebook.com/Nisirmereja Telegram: https://t.me/nisirbroadcasting Website: https://nisirbroadcasting.com Twitter: https://twitter.com/NISIRInternati1 Instagram: https://www.instagram.com/nisirbroadcast/ ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን። 2.4K views09:01