ደቡብ አቸፈር በተከፈተ ተኩስ ንፁኃን አርሶ አደሮች ተገለደሉ ንሥር ብሮድካስት ሰኔ 3/2015 ትናንት ከቀኑ 10 :00 ሰዓት በምዕራብ ጎጃም ዞን ደቡብ አቸፈር ወረዳ መዳበሪያ /ዳፕ ለመከፋፈል በመጠባበቅ ላይ በነበሩ አርሷደሮች ላይ ልዩ ቦታው ዝህብስት ቀበሌ ሳንቅ ጎጥ ላይ በሚባል ቦታ የወረዳው ፖሊሶች የተኩስ እሩምታ ከፍተው ከ 6 በላይ አርሶ አደሮችን ተገድለዋል። ከዚህ በተጨማሪም በቁጥር ያልተገለፁ አርሶ አደሮች ከባድና ቀላል ጉዳት ደርሶባቸዋል ተብሏል። ======================= ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት YouTube 1: https://youtube.com/@nisirmedia2 YouTube 2: https://youtube.com/@nisir FaceBook Page 1 : https://www.facebook.com/Nisirbroadcast FaceBook Page 2: https://www.facebook.com/Nisirmereja Telegram: https://t.me/nisirbroadcasting Website: https://nisirbroadcasting.com ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን። 2.3K views12:04