ህወሃት ምርጫ ቦርድ የወሰነው ውሳኔ ቅቡልነት የሌለው እና የፕሪቶሪያውን ስምምነት የጣሰ ነው ሲል ወነጀለ ንሥር ብሮድካስት ግንቦት 9/2015 ውሳኔው የፕርቶሪያውን ስምምነት አደጋ ውስጥ ይከታል ብሏል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የድርጅታችን ህ.ወ.ሓ..ት ህጋዊ ሰውነት የመመለስ ጥያቄ አስመልክቶ በሰጠው ውሳኔ ላይ ከህ.ወ.ሓ.ት የተሰጠ ሙሉ የመግለጫ ውሳኔ ከላይ በፎቶ ተያይዟል። የህወሃት መግለጫ ሌላ ጦርነትንና ብጥብጥን የሚያስነሳ ቁጣ ሁኗም ታይቷል:: በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ተቃውሞ እያነሱ ያሉት የቀድሞ የህወሃት አመራሮች ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤልን ጨምሮ በትግራይ የተለያዩ አካባቢዎች ህወሃትን እንታደግ በሚል ህዝባዊ ስብሰባ እያካሄዱ መሆኑም ተሰምቷል:: ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos FaceBook Page 1 : https://www.facebook.com/Nisirbroadcast FaceBook Page 2: https://www.facebook.com/Nisirmereja Telegram: https://t.me/nisirbroadcasting Website: https://nisirbroadcasting.com Twitter: https://twitter.com/NISIRInternati1 Instagram: https://www.instagram.com/nisirbroadcast/ ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን። 1.5K views06:18