Get Mystery Box with random crypto!

የኦነግ ሸኔ ቡድን የጅቡቲ አዲስ አበባን መንገድ ለመያዝ ከመከላከያ ጋር በወለንጪቲ ከተማ ትላንት | NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel)

የኦነግ ሸኔ ቡድን የጅቡቲ አዲስ አበባን መንገድ ለመያዝ ከመከላከያ ጋር በወለንጪቲ ከተማ ትላንት ከባድ ጦርነት ሲያካሂድ ማምሸቱ ተሰምቷል

ንሥር ብሮድካስት
ግንቦት 9/2015

ሰሞኑን በደብረዘይት ከፖሊስ ተዋግተው እስረኛን አስለቅቀዋል የተባሉ የኦነግ ሸኔ አባላት ትላንት በወለንጪቲ ተኩስ በመክፈት የሀገር መከላከያን ሲወጉ አምሽተዋል ተብሏል።

ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja      

Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com

Twitter:   https://twitter.com/NISIRInternati1

Instagram:  https://www.instagram.com/nisirbroadcast/
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።