የኦነግ ሸኔ ቡድን የጅቡቲ አዲስ አበባን መንገድ ለመያዝ ከመከላከያ ጋር በወለንጪቲ ከተማ ትላንት ከባድ ጦርነት ሲያካሂድ ማምሸቱ ተሰምቷል
ንሥር ብሮድካስት
ግንቦት 9/2015
ሰሞኑን በደብረዘይት ከፖሊስ ተዋግተው እስረኛን አስለቅቀዋል የተባሉ የኦነግ ሸኔ አባላት ትላንት በወለንጪቲ ተኩስ በመክፈት የሀገር መከላከያን ሲወጉ አምሽተዋል ተብሏል።
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos
FaceBook Page 1 : https://www.facebook.com/Nisirbroadcast
FaceBook Page 2: https://www.facebook.com/Nisirmereja
Telegram: https://t.me/nisirbroadcasting
Website: https://nisirbroadcasting.com
Twitter: https://twitter.com/NISIRInternati1
Instagram: https://www.instagram.com/nisirbroadcast/
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።