በፀጥታ እና በሌሎች ምክንያቶች ፈተና ላልወሰዱ ከ15 ሺህ በላይ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ከመስከረም 08 እስከ 11/2016 ዓ.ም ፈተና ይሰጣል መባሉ ይታወቃል። በጎንደር እና በጋምቤላ ሙሉ በሙሉና በከፊል ፈተና ያልወሰዱ እንዲሁም በማረሚያ ቤቶች ለሚገኙ ተፈታኞች ፈተናውን ለመስጠት ዝግጅት መደረጉን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ጳጉሜን 03/2015 ዓ.ም ማሳወቁ አይዘነጋም። በፈተናው ዙሪያ የሚወጡ መረጃዎችን እናደርሳችኋለን። @News_For_Student @News_For_Student 13.9K views03:17