#Grade8
የሲዳማ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2015 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ የፈተና ውጤትን በቀን 04/01/2016 ዓ.ም ይፋ አድርጓል።
ተማሪዎች ውጤታቸውን ከታች ባለው ሊንክ በመግባት ማየት ይችላሉ ተብሏል።
#ማስታወሻ ፦ በቅድሚያ ቪፒኤን ማጥፋት ይኖርባችኋል፡፡
ሲስተሙን ለመጠቀም:- URL ለይ
1) ይህን ሊንክ https://sidama.ministry.et ይጫኑ
2) ፊት ለፊት በሚታየው ቅጽ(form) ላይ የተማሪውን መለያ ቁጥር ያስገቡ
4) " ዉጤት ይመልከቱ " የሚለውን ቁልፍ ይጫኑ፡፡
@News_For_Student
@News_For_Student